2 Kings 19:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ ህዝቅያስ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሎሚ መዓልቲ ጸበባን መቕጻዕትን ጸርፍን እያ፡ ምኽንያቱ እቶም ውሉድ ተወሊዶም፡ ንኽወልዱ ድማ ሓይሊ ስለ ዘየለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም አሉት፥ “ሕዝ​ቅ​ያስ እን​ዲህ ይላል፦ ይህ ቀን የመ​ከ​ራና የተ​ግ​ሣጽ የዘ​ለ​ፋም ቀን ነው፤ ልጆች የሚ​ወ​ለ​ዱ​በት ጊዜ ደር​ሶ​አል፤ እና​ትም ለማ​ማጥ ኀይል የላ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም። ሕዝቅያስ እንዲህ ይላል። ይህ ቀን የመከራና የተግሣጽ የዘለፋም ቀን ነው፤ ልጆች የሚወለዱበት ጊዜ ደርሶአል፥ ለመውለድም ኃይል የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለኢሳይያስም እንዲነግሩት የላከው መልእክት ከዚህ የሚከተለው ነው፦ “ዛሬ የታላቅ መከራ ቀን ነው፤ የሚያሳፍር ቅጣትና ውርደት እየደረሰብን ነው፤ የምትወልድበት ጊዜ ደርሶ ለማማጥ አቅም እንዳነሣት ሴት ሆነናል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ኢስያሳ ኮ ቢደ፥ “ህዝቂያሰ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሀች ጋላሳይ መቶ ጋላሳ፥ ሴራ ጋላሳነ ዬላ ጋላሳ። ሄዌካ ናአይ የለታናዉ ዎዲ ጋክና፥ ባንካደ የላናዉ ምሽራትዉ ዎልቃይ ይያዋ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Isiyaasakko biide, «Hizk'k'iyaase hawaadan yaagee; ‹Hachchi gallassay meto gallassaa, seera gallassanne yeella gallassaa. Hewekka na'ai yelettanaw wodii gakkina, bannikkaade yelanaw mishiratiw wolk'k'ay d'ayiyaawaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttika izas, «Hizqiyaasi, ‹Hanna gallassaya meto, miirenne kawushshateththa gallas; hanna gallassaya nay yelettanaas aaya keeha miixattashe yela yegganaas wolqqa dhayda gallassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲካ ኢዛስ፥ «ሂዝቂያሲ፥ ‹ሃና ጋላሳያ ሜቶ፥ ሚሬኔ ካዉሻቴ ጋላስ፤ ሃና ጋላሳያ ናይ ዬሌታናስ ኣያ ኬሃ ሚጻታሼ ዬላ ዬጋናስ ዎልቃ ይዳ ጋላሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ እሳያሳኮ ብድ፥ “ህዝቅያስ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ሀች ጋላሳይ መቶ ጋላስ፥ ሴራ ጋላስነ ዬላ ጋላስ። ሄስካ ናእ የለታናዉ ዎደይ ጋክን፥ ባናካዳ የላናዉ ዎልቅ ይዳ ማጫሳ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Isayaasako bidi, “Hizqiyaasi haysada yaagees; ‘Hachi gallasay meto gallas, seera gallasinne yeella gallas. Hessika na7i yeletanaw wodey gakin, bannakada yelanaw wolqi dhayda maccasa mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም እንዲህ አሉት፤ “ሕዝቅያስ የሚለው ይህ ነው፤ ‘እንግዲህ ይህች ዕለት የመከራ፣ የዘለፋና የውርደት ቀን ናት፤ ይህችም ቀን ልጆች ሊወለዱ ምጥ እንዳፋፋመበት፣ ነገር ግን ለመገላገል ዐቅም እንደታጣበት ሰዓት ናት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለኢሳይያስም እንዲነግሩት የላከው መልእክት ከዚህ የሚከተለው ነው፦ “ዛሬ የታላቅ መከራ ቀን ነው፤ የሚያሳፍር ቅጣትና ውርደት እየደረሰብን ነው፤ የምትወልድበት ጊዜ ደርሶ ለማማጥ አቅም እንዳነሣት ሴት ሆነናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ድማ ንኢሳይያስ “ንጉስ ሕዝቅያስ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘እዛ መዓልቲ እዚኣ መዓልቲ ጭንቅን መከራን ውርደትን እያ፤ ህፃናት ዝውለዱሉ ጊዜ በፂሑ፤ ንምውላድ ግና ሓይሊ የለን።
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም ድማ በልዎ፡ ህዝቅያስ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እዛ መዓልቲ እዚኣ መዓልቲ ጸበባን ቅጽዓትን ነውርን እያ፡ ሕጻናት ናብ ምውላድ በጺሖም ነይሮም፡ ንምውላድ ግና ሓይሊ ተሳእነ።