2 Kings 19:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ነበርቶም ሒደት ነበሩ፣ ተሳዒሮምን ሓፈሩን ነበሩ። ከም ሳዕሪ ግራትን ከም ቀጠልያ ተኽልታትን፡ ከም ኣብ ናሕስታት ዘሎ ሳዕርን ከም ስርናይ ቅድሚ ምዕባዩ ዝነፍሐን ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ቸው ሰዎች እጆ​ቻ​ቸው ዝለ​ዋል፤ ደን​ግ​ጠ​ውም አፍ​ረ​ዋል፤ እንደ ምድረ በዳ ሣር፥ እንደ ለም​ለ​ምም ቡቃያ፥ በሰ​ገ​ነ​ትም ላይ እን​ዳለ ሣር፥ ሳይ​ሸት ዋግ እንደ መታ​ውም እህል ሆነ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም የሚኖሩባቸው ሰዎች እጃቸው ዝሎአል፥ ደንግጠውም ታውከዋል፤ እንደ ምድረ በዳ ሣር፥ እንደ ለምለምም ቡቃያ፥ በሰገነትም ላይ እንዳለ ሣር፥ ሳይሸት ዋግ እንደ መታውም እህል ሆነዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእነዚያ አገር ነዋሪዎች ኃይላቸው ተዳክሞ፥ ተስፋ በመቁረጥ እንዳያፍሩ ተደርገው በምሥራቅ ነፋስ እንደ ተመቱ፥ የመስክ አትክልቶች፥ እንደ ቀጨጩ አረንጓዴ ቡቃያዎች፥ በጣራ ላይ እንደ በቀለ ሣር ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ አሳዉ ዎልቃይ እጽና፥ ኡንቱንቱ ካዉሼድኖነ ዬላቴድኖ። ኡንቱንቱ ጋደ ማታ ማላ፤ ጎሻን ዶልያ ጫርሻ ማላ። ኡንቱንቱ ጎልያ ሁጲያን ሞክያ ሻራፋዳንነ ካኤናን ደእሽን፥ ሌጊ ሜዳ ካዳን ሀኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, unttunttu asaw wolk'k'ay is's'ina, Unttunttu kawusheeddinonne yeellateeddino. Unttunttu gade maataa mala; goshshan doliyaa c'arshshaa mala. Unttunttu golliyaa huup'iyaan mokkiyaa sharafaadaaninne ka"ennan de'ishshin, leegii meedda katsaadan haneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Heen diza asaa wolqqayka cingi wurides; istti dagammidi yeella may7ida; Coo mela demban mokkida atakilte mala, buro xapho yeddontta caarechcha mala, keeththa bolla mokkidi buro diccontta shullida maata mala gidida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄን ዲዛ ኣሳ ዎልቃይካ ጪንጊ ዉሪዴስ፤ ኢስቲ ዳጋሚዲ ዬላ ማይኢዳ፤ ጮ ሜላ ዴምባን ሞኪዳ ኣታኪልቴ ማላ፥ ቡሮ ጻጶ ዬዶንታ ጫሬቻ ማላ፥ ኬ ቦላ ሞኪዲ ቡሮ ዲጮንታ ሹሊዳ ማታ ማላ ጊዲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኤንታ አሳስ ዎልቅ እፅን፥ ኤንቲ ካዉይዶሶናነ ዬላትዶሶና። ኤንቲ ጋደ ማታ መላ፤ ጎሻን ሞክዳ ጫርሻ መላ። ኤንቲ ኬ ሁጰን ዶልያ ሻራፋ መላ ካፆና ደእሽን፥ ሌገይ ምዳ ካዳ ሀንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, enta asaas wolqi ixin, enti kawuyidosonanne yeellatidosona. Enti gade maata mela; goshshan mokida carsha mela. Enti keetha huuphen doliya sharaafa mela kaxonna de7ishin, leegey mida kathada hanidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሚኖሩባቸውም ሰዎች ኀይላቸው ተሟጥጦ ዐልቋል፤ ደንግጠውም የኀፍረት ማቅ ለብሰዋል፤ ሜዳ ላይ እንደ በቀለ ተክል፣ ገና እንዳልጠነከረ የቡቃያ ሥር፣ በቤት ጣራ ላይ በቅሎ፣ ገና ሳያድግ እንደ ጠወለገ ሣርም ሆነዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእነዚያ አገር ነዋሪዎች ኀይላቸው ተዳክሞ፥ ተስፋ በመቊረጥ እንዳያፍሩ ተደርገው በምሥራቅ ነፋስ እንደ ተመቱ፥ የመስክ አትክልቶች፥ እንደ ቀጨጩ አረንጓዴ ቡቃያዎች፥ በጣራ ላይ እንደ በቀለ ሣር ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እቶም ዝነብርወን ሰባት ሓይሊ ሰኣኑ፤ ተሸበሩን ሓፈሩን፤ ከም ሳዕሪ በረኻን፥ ከም ልምሉም በቝልን፥ ከምቲ እንተይሸወተ፥ ሕሞድያ ዝወቕዖ እኽልን ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እቶም ዚነብርወን ሓይሊ ሰኣኑ፡ ተሸበሩን ሐፈሩን። ከም ሳዕሪ መሮርን ከም ልምሉም ሓምልን ከም ድርቋ ናሕስን ከይሰወተ ኸም ዝሀጐጐ እኽልን ኰነ።