2 Kings 19:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ከመይ ጌረ ከም ዝገበርኩን ካብ ጥንቲ ኸም ዝመስረክዎንዶ ኣይሰማዕኩምን፧ ሕጂ ድማ፡ ብመንደቕ እተኸበባ ከተማታት ዑናታት ከተንብርወን ገበርኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እኔ ጥንቱን እንደ ሠራሁት፥ ቀድሞውንም እንዳደረግሁት አልሰማህምን? አሁንም የተመሸጉትን ከተሞች የፍርስራሽ ክምር እስኪሆኑ ድረስ እንድታፈርስ አደረግሁህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ጥንቱን እንደ ሠራሁት፥ ቀድሞውንም እንዳደረግሁት አልሰማህምን? አሁንም የተመሸጉትን ከተሞች የፍርስራሽ ክምር እስኪሆኑ ድረስ እንድታፈርስ አደረግሁህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰናክሬም ሆይ! አስተውል፤ ጥንቱኑ እኔ እንደ ወሰንኩት፥ በቀድሞ ዘመን እንደ ዐቀድኩትና አሁን በሥራ ላይ ባዋልኩት መሠረት የተጠናከሩ ከተሞችን ወደ ፍርስራሽ ክምርነት እንድትለውጥ ያደረግኹህ እኔ መሆኔን አልሰማህምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ዳሮ ዎድያፐ ካሰ ኔን ግምበቴዳ ካታማቱዋ ቆቆፋደ፥ ሹቻ ኬላ ከሳና ማላ፥ ታን ቆፋ ቃቻ ዎዳዋ ኔን ኤራበይኪ? ታን ሀእ ፖልያ ሀልቾቱዋ በን ሀልቻ ዎድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Daro wodiyaappe kase neeni gimbbetteedda katamatuwaa k'ok'k'ofaade, Shuchchaa keelaa kessana mala, taani k'ofaa k'achcha wotseeddawaa neeni erabeykkii? Taani ha"i poliyaa halchchotuwaa beni halchcha wotsaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Daro wodeppe sinththan neni gimbettida katamata qoqofada, shuchcha keela kessana mala, tani qofa qachcha woththidayssa siyabeekkii? Beni halchcha woththidayssa ha7i polays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ዳሮ ዎዴፔ ሲንን ኔኒ ጊምቤቲዳ ካታማታ ቆቆፋዳ፥ ሹቻ ኬላ ኬሳና ማላ፥ ታኒ ቆፋ ቃቻ ዎዳይሳ ሲያቤኪ? ቤኒ ሃልቻ ዎዳይሳ ሃኢ ፖላይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ዳሮ ዎደፐ ካሰ ኔኒ ግምበትዳ ካታማታ ላላዳ፥ ላለ ዶረ ከሳና መላ፥ ታኒ ቆፋ ቃችዳይሳ ኔኒ ስአብኪ? ታኒ ሀእ ፖልያ ሀልቾታ በን ሀልቻ ዎስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Daro wodepe kase neeni gimbetida katamata laallada, laaletha doore kessana mela, taani qofa qachidaysa neeni si7abikii? Taani ha77i poliya halchota beni halcha wothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ከብዙ ጊዜ በፊት፣ ይህን እኔ እንዳደረግሁት አልሰማህም ነበርን? ዕቅዱን ገና ድሮ አውጥቼ፣ አሁን ግን እንዲፈጸም አደረግሁት፤ ይህም የተመሸጉትን ከተሞች፣ አንተ የድንጋይ ክምር ማድረግህ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰናክሬም ሆይ! አስተውል፤ ጥንቱኑ እኔ እንደ ወሰንኩት፥ በቀድሞ ዘመን እንደ ዐቀድኩትና አሁን በሥራ ላይ ባዋልኩት መሠረት የተጠናከሩ ከተሞችን ወደ ፍርስራሽ ክምርነት እንድትለውጥ ያደረግኹህ እኔ መሆኔን አልሰማህምን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዙይ ካብ ጥንቲ ኣነ ኸም ዝገበርክዎ፤ ካብ ቀደም ዘመን ድማ ኣነ ኸም ዝፈጠርክዎዶ ኣይሰማዕኻን ኢኻ? ሕዚ ድማ ንዕሩዳት ከተማታት፥ ኵምራ ዑናታት ጌርካ ኽተባድመን ገበርኩኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ኻብ ጥንቲ ኸም ዝገበርክዎ፡ ካብ ቀደም ዘመን ድማ ከም ዝፈጠርክዎዶ ኣይሰማዕካን ኢካ ሕጂ ንዕሩዳት ከተማታት ኲምራ ዑናታት ጌርካ ኸተባድመን ኣምጻእኩኻ። |