2 Kings 19:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብልኡኻትካ ኣቢልካ ንየሆዋ ጸሪፍካዮ፡ ከምዚ ድማ በልካ፦ ብብዝሒ ሰረገላታተይ ናብ በዅሪ ኣኽራን፡ ክሳዕ ወሰን ሊባኖስ ደየብኩ፡ ነዋሕቲ ቄድሮሳታን ሕሩይ ጽፍሪ ጽሕዲኣን ከኣ ክቖርጾ እየ። ኣእዋማ፡ ናብ መሕደሪ ግዝኣታን ናብ ጫካ ቀርሜሎስን ክኣቱ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተስ በመልእክተኞችህ እጅ በእግዚአብሔር ላይ ተገዳደርህ፤ እንዲህም አልህ፦ በሰረገላዬ ብዛት ወደ ተራሮች ከፍታ፥ ወደ ሊባኖስ ጥግ እወጣለሁ፤ ረጃጅሞችንም ዝግባዎች የተመረጡትንም ጥዶች እቈርጣለሁ፤ ወደ ሀገሩም ዳርቻና ወደ ቀርሜሎስ ዱር እገባለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተስ። በሰረገላዬ ብዛት ወደ ተራሮች ከፍታ፥ ወደ ሊባኖስ ጥግ ላይ ወጥቻለሁ፤ ረጃጅሞቹንም ዝግባዎች የተመረጡትንም ጥዶች እቈርጣለሁ፥ ወደ አገሩም ዳርቻና ወደ ቀርሜሎስ ዱር እገባለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመልክተኞችህ አማካይነት፥ በእግዚአብሔር ላይ ስድብህን ከምረሃል፤’ ‘በሠረገሎቼ ከፍተኛ ወደ ሆኑት ተራራዎች፤ ወደ ሊባኖስ ጫፍ ወጥቼአለሁ፤ ረጃጅሞቹን የሊባኖስ ዛፎችዋንና ምርጦች ዝግባ ቆርጬአለሁ፤ ወደ ዳርቻዋና ውብ ወደ ሆነው ጫካዋ ደርሼአለሁ፤’ ብለሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ኪቴዳ አሳቱዋ ባጋና፥ መና ጎዳ ሸቃዳ። ቃይ ሀዋዳን ያጋዳ፤ “ታን ታዉ ደእያ ጮራ ፓራ ጋረቱዋን ቃ ደረቱዋ ሁጲያ፥ ሊባኖሳ ደርያ ኪክያ ከሳድ። ኡባፐ አዱቂያ ዝጋቱዋነ፥ ኡባፐ ሎእያ ጽደቱዋ ቃንጻድ። ታን አዉ ዉርሰ ጋጻነ ሎኦ ዎራ ጋካድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni kiitteedda asatuwaa baggana, Med'ina Godaa shek'k'aadda. K'ay hawaadan yaagaadda; «Taani taw de'iyaa c'ora paraa gaaretuwaan d'ok'k'a deretuwaa huup'iyaa, Liibaanoosa Deriyaa kiikiyaa kessaad. Ubbaappe aduk'k'iyaa zigatuwaanne, ubbaappe lo"iyaa s'idetuwaa k'ans's'aad. Taani aw wurssetsa gas'aanne lo"o wora gakkaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni qasttannidayta baggara Godaa bolla cash koradasa. Neni, ‹Tani taas diza daro para-gaaretan pude dhoqqa zumata bolla kezadis; Libaanoose zumaas xeera gakkadis; heeppe adussa ziga miththatanne doorettida xiidda miththatakka qanxxadasa; Tani izas wurseththa zawanne dhippi gida woran gakkadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ቃስታኒዳይታ ባጋራ ጎዳ ቦላ ጫሽ ኮራዳሳ። ኔኒ፥ ‹ታኒ ታስ ዲዛ ዳሮ ፓራ-ጋሬታን ፑዴ ቃ ዙማታ ቦላ ኬዛዲስ፤ ሊባኖሴ ዙማስ ጼራ ጋካዲስ፤ ሄፔ ኣዱሳ ዚጋ ሚታኔ ዶሬቲዳ ጺዳ ሚታካ ቃንጻዳሳ፤ ታኒ ኢዛስ ዉርሴ ዛዋኔ ፒ ጊዳ ዎራን ጋካዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ኪትዳ አሳ ባጋራ ጎዳ ጫያዳሳ። ቃስ ሀይሳዳ ያጋዳሳ፤ ታኒ ታዉ ደእያ ዳሮ ፓራ ጋረታን ቃ ደረታ ሁጰ፥ ልባኖሰ ዙማ ሁጵያ ከያስ። ከያዳ ኡባፈ አዱቅያ ዝጋታነ ኡባፈ ሎእያ ፂዳታ ቃንፃስ። ታኒ እያዉ ዉርሰ ጋፃነ ስክዳ ዎራ ጋካስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni kiitida asaa baggara Godaa cayadasa. Qassi haysada yaagadasa; Taani taw de7iya daro para gaaretan dhoqa dereta huuphe, Libaanose zumaa huuphiya keyas. Keyada ubbaafe aduqiya zigatanne ubbaafe lo77iya xiiddata qanxas. Taani iyaw wursetha gaxaanne sikida wora gakas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመልእክተኞችህ አማካይነት፣ በአምላክ ላይ የስድብ መዓት አውርደሃል፤ እንዲህም ብለሃል፤ “በብዙ ሠረገሎቼ፣ የተራሮቹን ከፍታ፣ የሊባኖስንም የመጨረሻ ጫፍ ወጥቻለሁ፤ ረጃጅም ዝግባዎቹን፣ ምርጥ የሆኑ ጥዶቹንም ቈርጫለሁ፤ ወደ ሩቅ ዳርቻዎቹ፣ ወደ ውብ ደኖቹም ደርሻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመልክተኞችህ አማካይነት፥ በእግዚአብሔር ላይ ስድብህን ከምረሃል፤’ ‘በሠረገሎቼ ከፍተኛ ወደ ሆኑት ተራራዎች፤ ወደ ሊባኖስ ጫፍ ወጥቼአለሁ፤ ረጃጅሞቹን የሊባኖስ ዛፎችዋንና ምርጦች ዝግባ ቈርጬአለሁ፤ ወደ ዳርቻዋና ውብ ወደ ሆነው ጫካዋ ደርሼአለሁ፤’ ብለሃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብልኡኻትካ ጌርካ ኸምዙይ ኢልካ ንእግዚኣብሄር ፀረፍካ፦ ኣነ ብብዝሒ ሰረገላይ፥ ናብ ርእሲ እምባታት፥ ናብ ጫፍ ሊባኖስ ደየብኩ፤ ነቲ ነዋሕቲ ዝግባታቱን፥ ነቲ ሕሩይ ፅሕድታቱን ከዓ ቘረፅኩ፤ ናብቲ ዝረሓቐ መሕደሪኡ፥ ናብቲ ዱር ቀርሜሎስ ክኣቱ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብልኡኻትካ ጌርካ ንጐይታ ኸምዚ ኢልካ ጸረፍካዮ፡ ኣነ ብብዝሒ ሰረገላይ ናብ ርእሲ ኣኽራን፡ ናብ ማእከል ሊባኖስ ደየብኩ፡ ነቲ ነዋሕቲ ቄድሮሱን ነቲ ሕሩይ ጽሕድታቱን ከኣ ቘረጽኩ፡ ናብቲ ፈራዪ ዱሩ ድማ ኣቶኹ። |