2 Kings 19:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንመን ጸሪፍኩምን ጸለምኩምን፧ ኣንጻር መንከ ድምጽኻ ኣልዒልካ ኣዒንትኻ ድማ ናብ ላዕሊ ኣልዒልካ? ኣብ ልዕሊ ቅዱስ እስራኤል ከይተረፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የተገዳደርኸው፥ የሰደብኸውስ ማን ነው? ቃልህንስ ከፍ ከፍ ያደረግኸው፥ ዐይንህንም ወደ ላይ ያነሣኸው በማን ላይ ነው? በእስራኤል ቅዱስ ላይ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተገዳደርኸው፥ የሰደብኸውስ ማን ነው? ቃልህንስ ከፍ ከፍ ያደረግኸው ዓይንህንም ወደ ላይ ያነሣኸው በማን ላይ ነው? በእስራኤል ቅዱስ ላይ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰደብከውና የተዳፈርከው ማንን ነው? ድምፅህንስ ከፍ ያደረግኸው በማን ላይ ነው? በትዕቢትስ ዐይንህን ያነሣኸው በማን ላይ ነው? በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኔን ሸቄዳዌነ ቶቼዳዌ ኦኔ? ኔን እዝ ቦላን ነ ቃላ ቁ ኦደ ሃሳያዲ? ቃይ ኦቶሩዋን ኦና ቁ ጋደ ጼላዲ? ሄዋ ኔን ኦዳዌ ታ ቦላና፥ እስራኤልያ ጌሻ ቦላና ግደኔ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Neeni shek'k'eeddawenne toochcheeddawe oonee? Neeni izi bollan ne k'aalaa d'ok'k'u ootsaade haasayaaddii? K'ay otoruwaan oona d'ok'k'u gaade s'eellaadii? Hewaa neeni ootseeddawe ta bollana, Israa'eeliyaa Geeshsha bollana gidennee! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin ne cayidaynne kawushshiday oonee? Neni ne qaala dhoqqu histtiday oona bollaa? ne otoreteththan dereqa xeellizay oona bollaa? Isra7eele geeshshaza bollayee! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኔ ጫዪዳይኔ ካዉሺዳይ ኦኔ? ኔኒ ኔ ቃላ ቁ ሂስቲዳይ ኦና ቦላ? ኔ ኦቶሬቴን ዴሬቃ ጼሊዛይ ኦና ቦላ? ኢስራኤሌ ጌሻዛ ቦላዬ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ጫይዳይነ ቶችዳይ ኦኔ? ኔኒ ነ ቃላ ኦደ ቦላ ቁ ኦዲ? ኦቶሮን ቁ ጋዳ ኦና ፄላዲ? ሄሳ ኔኒ ኦዳይ ታ ቦላ፥ እስራኤለ ጌሻ ቦላ ግደነ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni cayidaynne toochiday oonee? Neeni ne qaala oodde bolla dhoqu oothadii? otoron dhoqu gada oona xeelladii? Hessa neeni oothiday ta bolla, Isra7eele Geeshshaa bolla gidenne! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለመሆኑ የሰደብኸውና ያቃለልኸው ማንን ነው? ድምፅህንስ ከፍ ያደረግኸው? ዐይንህንስ በኵራት ያነሣኸው በማን ላይ ነው? በእስራኤል ቅዱስ ላይ ነው እንዴ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሰደብከውና የተዳፈርከው ማንን ነው? ድምፅህንስ ከፍ ያደረግኸው በማን ላይ ነው? በትዕቢትስ ዐይንህን ያነሣኸው በማን ላይ ነው? በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ላይ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዝፀረፍካዮን ዘላገፅካሉን ንመን ኢኻ? ድምፅኻ ዓው ኣቢልካ፥ ኣዒንትኻ ንላዕሊ ቛሕ ዘበልካሉ፥ ናብ መን ኢኻ? ናብቲ ኣምላኽ ናይ እስራኤል ቅዱስ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝጸረፍካዮን ዘላገጽካሉን ንመን ኢኻ ድምጽኻ ዓው ዘበልካ፡ ኣዒንትኻውን ቋሕ ዘበልካሉ፡ ናብ መን ኢኻ ናብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ኢኻ። |