2 Kings 19:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብዛዕባኡ እተዛረቦ ቓል እዚ እዩ። እታ ጓል ጽዮን ዝኾነት ድንግል ንዒቓትካን ሰሓቐትካን፤ ጓል የሩሳሌም ኣብ ልዕሌኻ ርእሳ ነቕነቐት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድን​ግ​ሊቱ የጽ​ዮን ልጅ፥ ሰድ​ቦ​ሻ​ልና ንቆ​ሻ​ል​ምና፥ የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ልጅ፥ በአ​ንቺ ላይ ራሱን ነቅ​ን​ቋ​ልና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በእ​ርሱ ላይ የተ​ና​ገ​ረው ቃል ይህ ነው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በእርሱ ላይ የተናገረው ቃል ይህ ነው። ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ ቀላል አድርጋሃለች፥ በንቀትም ስቃብሃለች፤ የኢየሩሳሌም ልጅ በላይህ ራስዋን ነቅንቃብሃለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ እርሱ እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ የጽዮን ድንግል ትንቅሃለች፤ ታፌዝብሃለች፤ አንተ እየሸሸህ ሳለህ፥ የኢየሩሳሌም ልጃገረዶች ከኋላህ ሆነው ራሳቸውን ይነቀንቁብሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሳናክሬባዋ ሀዋዳን ያጊደ ሃሳዬ፤ “ ‘ጽዮነን ደእያ ዎዶራታ ኔና ካዉ፤ የሩሳላመ ዎዶራታ ባረ ሁጲያ ቃደ፥ ኔና ቆሳዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Sanaakireebawaa hawaadan yaagiide haasayee; « ‹S'iyoonen de'iyaa wodoratta neena kad'aw; Yerusaalame wodoratta bare huup'iyaa k'aatsaadde, neena k'osaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY iza bolla yootida qaalay hayssa. «Geela7o Xiyoone naya nena kadhadussinne kawushshadus; Yerusalaame naya ne izi bollara piradhdha bishin ba qoodhe ne bolla qaaththawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኢዛ ቦላ ዮቲዳ ቃላይ ሃይሳ። «ጌላኦ ጺዮኔ ናያ ኔና ካዱሲኔ ካዉሻዱስ፤ ዬሩሳላሜ ናያ ኔ ኢዚ ቦላራ ፒራ ቢሺን ባ ቆ ኔ ቦላ ቃዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሳናክሬማባ ሀይሳዳ ያጌስ። “ፅዮነ ጌላእያ ነና ካዉሱ፤ ነና ቦራዉሱ፤ የሩሳላመ ማጫ ናእያ ባ ሁጵያ ቃዳ ነና ቀልቅሳዉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Sanakreemaba haysada yaagees. “Xiyoone geela7iya nena kadhawusu; nena borawusu; Yerusalaame macca na7iya ba huuphiya qaathidi nena qelqisawusu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ እግዚአብሔር በእርሱ ላይ የተናገረው ቃል ይህ ነው፤ “ ‘ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ፣ ትንቅሃለች፤ ታቃልልሃለችም፤ የኢየሩሳሌም ልጅ፣ አንተ በላይዋ ስትበርር ራሷን ትነቀንቅብሃለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ እርሱ እግዚአብሔር የተናገረው ቃል ይህ ነው፦ የጽዮን ድንግል ትንቅሃለች፤ ታፌዝብሃለች፤ አንተ እየሸሸህ ሳለህ፥ የኢየሩሳሌም ልጃገረዶች ከኋላህ ሆነው ራሳቸውን ይነቀንቁብሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ እግዚኣብሄር ብዛዕባኡ ዝተዛረቦ ቓል ከዓ እዙይ እዩ፦ እታ ድንግል ጓል ፅዮን ነዓቐትካን ኣባጨወትልካን፥ እታ ጓል ኢየሩሳሌም ድማ ኣባኻ ርእሳ ነቕነቐትልካ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ እግዚብሄር ብዛዕባኡ እተዛረቦ ቓል እዚ እዩ፡ እታ ድንግል ጓል ጽዮን ነዐቐትካን ኣባጨወትካን፡ እታ ጓል የሩሳሌም ድሕሬኻ ዀይና ርእሳ ነቕነቐትልካ።