2 Kings 19:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞዝ ናብ ህዝቅያስ ከምዚ ክብል ለኣኸ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ልዕሊ ሰናክሬብ ንጉስ ኣሶር ዝለመንካኒ ሰሚዐዮ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሞጽም ልጅ ኢሳይያስ እንዲህ ብሎ ወደ ሕዝቅያስ ላከ፥ “የሠራዊት ጌታ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ስለ አሦር ንጉሥ ስለ ሰናክሬም ወደ እኔ የለመንኸውን ሰምቻለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሞጽም ልጅ ኢሳይያስ እንዲህ ብሎ ወደ ሕዝቅያስ ላካ። የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ስለ አሦር ንጉሥ ስለ ሰናክሬም ወደ እኔ የለመንኽውን ሰምቻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ወደ ንጉሥ ሕዝቅያስ እንዲህ የሚል መልእክት ላከ፦ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ስለ አሦር ንጉሠ ነገሥት ስለ ሰናክሬም ዛቻ ያቀረብከውን ጸሎት ሰምቻለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሞጻ ናአይ እሳያሰ ህዝቂያሳዉ ሀዋዳን ያጊደ ኪቴዳ፤ “መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኔን አሶረ ካትያ ሳናክሬማ ጋሱዋን ታና ዎሴዳ ዎሳ ስሳድ’ ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Amoos'a na'ay Isiyaasi Hizk'k'iyaasaw hawaadan yaagiide kiitteedda; «Med'ina Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Neeni Asoore Kaatiyaa Sanaakireema gaasuwaan taana woosseedda woosaa sisaad› yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Amoxe naa Isayaasi kawo Hizqiyaasas hayssafe kaalli diza kiitaa yeddides. «GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Asoore kawo Senakireeme bolla ne woossida woosaa tani siyadis› gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣሞጼ ና ኢሳያሲ ካዎ ሂዝቂያሳስ ሃይሳፌ ካሊ ዲዛ ኪታ ዬዲዴስ። «ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ኣሶሬ ካዎ ሴናኪሬሜ ቦላ ኔ ዎሲዳ ዎሳ ታኒ ሲያዲስ› ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አሞፀ ናአይ እሳያስ ህዝቅያሳኮ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ። ኔኒ አሶረ ካዋ ሳናክሬማ ጋሶን ታና ዎስዳ ዎሳ ስአስ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Amoxe na7ay Isayaasi Hizqiyaasako haysada yaagidi kiittis; “Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees. Neeni Asoore kawa Sanakreema gaason tana woossida woosa si7as.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ወደ ሕዝቅያስ እንዲህ ሲል መልእክት ላከ፤ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፤ ‘በአሦር ንጉሥ በሰናክሬም ላይ ወደ እኔ ያቀረብኸውን ልመና ሰምቻለሁ’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የአሞጽ ልጅ ኢሳይያስ ወደ ንጉሥ ሕዝቅያስ እንዲህ የሚል መልእክት ላከ፦ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ስለ አሦር ንጉሠ ነገሥት ስለ ሰናክሬም ዛቻ ያቀረብከውን ጸሎት ሰምቻለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞፅ ናብ ሕዝቅያስ ከምዙይ ኢሉ ለኣኸ፦ “እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ‘ነቲ ብዛዕባ ሰናክሬም ንጉስ ኣሶር ዝለመንካኒ፥ ሰሚዐዮ ኣለኹ’ ” ይብል ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኢሳይያስ ወዲ ኣሞጽ ናብ ህዝቅያስ ከምዚ ኢሉ ለኣኸ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነቲ ብዛዕባ ሰናክሪብ ንጉስ ኣሶር ዝለመንካኒ፡ ሰሚዔዮ ኣሎኹ። |