2 Kings 19:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጐይታይ፡ እዝንኻ ኣድኒንካ ስምዓዮ። ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣዒንትኻ ኽፈት እሞ ርአ፡ ነቲ ህያው ኣምላኽ ኪጸርፍ ዝለኣኾ ሰናክሪብ ድማ ስምዓዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ፥ ጆሮ​ህን አዘ​ን​ብ​ልና ስማ፥ አቤቱ፥ ዐይ​ን​ህን ክፈ​ትና እይ፤ በሕ​ያው አም​ላክ ላይ ይገ​ዳ​ደር ዘንድ የላ​ከ​ውን የሰ​ና​ክ​ሬ​ምን ቃል ስማ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ ጆሮህን አዘንብልና ስማ፤ አቤቱ፥ ዓይንህን ክፈትና እይ፤ በሕያው አምላክ ላይ ይገዳደር ዘንድ የላከውን የሰናክሬምን ቃል ስማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም እግዚአብሔር ሆይ፤ የደረሰብንን ነገር ሁሉ ተመልከት፥ ሕያው አምላክን አንተን በመስደብ ሰናክሬም የተናገረውን የዛቻ ቃል ሁሉ አድምጥ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ነ ሀይ ሃ የጋደ ስሳ። አቤት መና ጎዳዉ፥ ነ አይፍያ ፖካደ ጼላ። ኔና፥ ደኡዋ ጾሳ ሸቃናዉ ሳናክሬመ ኪቴዳ ቃላ ስሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'ina Godaw, ne haytsa haa yeggaade sisa. Abeet Med'ina Godaw, ne ayfiyaa pokaade s'eella. Neena, de'uwaa S'oossaa shek'k'anaw Sanaakireeme kiitteedda k'aalaa sisa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAWU! Ha7i neni ne hayth yeggada hayssa siya; neni ne ayfetakka doyada xeella; Senakireemey de7o Xoossaa cayanaas kiittida qaala ezga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳዉ! ሃኢ ኔኒ ኔ ሃይ ዬጋዳ ሃይሳ ሲያ፤ ኔኒ ኔ ኣይፌታካ ዶያዳ ጼላ፤ ሴናኪሬሜይ ዴኦ ጾሳ ጫያናስ ኪቲዳ ቃላ ኤዝጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ነ ሀይ ሃ ዛራዳ ስአ። አቤት ጎዳዉ፥ ነ አይፍያ ዶያዳ ፄላ። ነና፥ ደኦ ፆሳ ጫያናዉ ሳናክሬም የድዳ ቃላ ስአ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, ne haythaa haa zaarada si7a. Abeeti Godaw, ne ayfiya dooyada xeella. Nena, de7o Xoossaa cayanaw Sanakreemi yeddida qaala si7a.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሆይ፤ አሁንም ጆሮህን አዘንብልና ስማ፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ ዐይንህንም ክፈትና እይ፤ ሰናክሬም ሕያው እግዚአብሔርን ይሰድብ ዘንድ የላከውንም ቃል አድምጥ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሁንም እግዚአብሔር ሆይ፤ የደረሰብንን ነገር ሁሉ ተመልከት፥ ሕያው አምላክን አንተን በመስደብ ሰናክሬም የተናገረውን የዛቻ ቃል ሁሉ አድምጥ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እግዚኣብሄር! ኣእዛንካ ኣዘምቢልካ ስማዕ፤ ኦ እግዚኣብሄር! ኣዒንትኻ ቋሕ ኣቢልካ ድማ ረአ። ነቲ ንኣኻ ንህያው ኣምላኽ ክፀርፍ ኢሉ ዝለኣኾ ቃል ሰናክሬም ከዓ ስማዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣእዛንካ ኣድንን እሞ ስማዕ፡ ዎ እግዚኣብሄር፡ ኣዒንትኻ ቛሕ ኣቢልካ ድማ ርኤ። ነቲ ንህያው ኣምላኽ ኪጸርፍ ኢሉ ዝለኣኾ ዘረባ ሰናክሪብ ከኣ ስማዓዮ።