2 Kings 19:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቅያስ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ጸለየ፡ እግዚኣብሄር፡ ኣብ መንጎ ኪሩቤል ዚነብር ኣምላኽ እስራኤል፡ ንስኻ ጥራይ ኣምላኽ ኲለን መንግስታት ምድሪ ኢኻ። ሰማይን ምድርን ንስኻ ኢኻ ፈጢርካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቅያስም ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ጸለየ፥ “በኪሩቤል ላይ የምትቀመጥ የእስራኤል አምላክ አቤቱ፥ አንተ ብቻህን የምድር ነገሥታት ሁሉ አምላክ ነህ፤ ሰማይንና ምድርን ፈጥረሃል ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝቅያስም ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ጸለየ። በኪሩቤል ላይ የምትቀመጥ የእስራኤል አምላክ አቤቱ፥ አንተ ብቻህን የምድር ነገሥታት ሁሉ አምላክ ነህ፤ ሰማይንና ምድርን ፈጥረሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህ ሲል ጸለየ፥ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ ኪሩቤል ተብለው በሚጠሩ መላእክት ላይ የተቀመጥህ አንተ ብቻ አምላክ ነህ፤ የዓለምንም መንግሥታት የምትመራ አንተ ነህ፤ ሰማይንና ምድርን የፈጠርህ አንተ ነህ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቲደ መና ጎዳ ሀዋዳን ያጊደ ዎሴዳ፤ “አቤት መና ጎዳዉ፥ ክሩበቱዋፐ ግዱዋን ኡትያ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ሳኣ ካዉተቱ ኡባ ቦላ ነ ጻላላይ ጾሳ። ሳሉዋነ ሳኣ ኔን መዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatiide Med'ina Godaa hawaadan yaagiide woosseedda; «Abeet Med'ina Godaw, kiruubetuwaappe gidduwaan uttiyaa Israa'eeliyaa S'oossaw, sa'aa kawutetsatuu ubbaa bolla ne s'alalay S'oossaa. Saluwaanne sa'aa neeni med'd'aadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Hizqiyaasi GODAAKKO, «Kirube bolla ne araatan uttida GODAA Isra7eele Xoossoo! Biitta bolla diza ubbaa bolla Xoossi nena; salonne sa7a medhdhiday nena. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ሂዝቂያሲ ጎዳኮ፥ «ኪሩቤ ቦላ ኔ ኣራታን ኡቲዳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሶ! ቢታ ቦላ ዲዛ ኡባ ቦላ ጾሲ ኔና፤ ሳሎኔ ሳኣ ሜዳይ ኔና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትድ፥ ጎዳ ሀይሳዳ ያግድ ዎስስ፤ “አቤት ጎዳዉ፥ ክሩበታፐ ግዶን ኡትያ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ሳኣ ካዎተታ ኡባ ቦላ ነ ፃላል ፆሰ፤ ሳሉዋነ ሳኣ ኔኒ መዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatidi, Godaa haysada yaagidi woossis; “Abeeti Godaw, kiruubetape giddon uttiya Isra7eele Xoossaw, sa7aa kawotethata ubbaa bolla ne xalaali Xoosse; saluwanne sa7aa neeni medhadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሕዝቅያስ እንዲህ ሲል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ “በኪሩቤል ላይ በዙፋንህ የተቀመጥህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ በምድር ነገሥታት ሁሉ ላይ አምላክ አንተ ብቻ ነህ፤ ሰማይንና ምድርን የፈጠርህም አንተ ነህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህ ሲል ጸለየ፥ “የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፤ ኪሩቤል ተብለው በሚጠሩ መላእክት ላይ የተቀመጥህ አንተ ብቻ አምላክ ነህ፤ የዓለምንም መንግሥታት የምትመራ አንተ ነህ፤ ሰማይንና ምድርን የፈጠርህ አንተ ነህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዝቅያስ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከምዙይ ኢሉ ፀለየ፦ “ኣታ ኣብ ኪሩቤል እትቕመጥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል! ኣምላኽ ኵለን መንግስታት ምድሪ ንስኻ በይንኻ ኢኻ፤ ንሰማይን ንምድርን ንስኻ ፈጠርካዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝቅያስ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ ጸለየ፡ ኣታ ኣብ ኪሩቤል እትቕመጥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ እቲ ኣምላኽ ኲለን መንግስትታት ምድሪ ንስኻ በይንኻ ኢኻ፡ ንሰማይን ንምድርን ንስኻ ገበርካዮ። |