2 Kings 19:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣማልኽቲ ኣህዛብ ነቶም ኣቦታተይ ዘጥፍኡዶ ኣድሒኖምዎም። ከም ጎሳንን ካራንን ረሴፍን ደቂ ኤደንን ኣብ ቴላሳር ዝነበሩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቶች ያጠፉአቸውን፥ ጎዛንን፥ ካራንን፥ ራፌስን በታኤሴቴም የነበሩትንም የዔድንን ልጆች፥ የአሕዛብ አማልክት አዳኑአቸውን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቶቼ ያጠፉአቸውን፥ ጎዛንን፥ ካራንን፥ ራፊስን፥ በተላሳር የነበሩትንም የዔድንን ልጆች፥ የአሕዛብ አማልክት አዳኑአቸውን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቀድሞ አባቶቼ የጎዛንን፥ የካራንና የሬጼፍን ከተሞች አጥፍተዋል፤ በተላሳር የሚኖሩትን የዔዳንን ሕዝብ ገድለዋል፤ ይህ ሁሉ ሲሆን ከአማልክታቸው አንድ እንኳ ሊያድናቸው ችሎአልን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በን ታ ማይዛ አዎቱ ባይዜዳ ቢታቱዋ ጾሳቱ፥ ሄዋንቱነ ጎዛና፥ ካራነነ ረጼፋ ቢታቱዋ ጾሳቱነ ታላሳራን ደእያ ኤደነ አሳ ጾሳቱ ሄ ቢታቱዋ ባሻፐ አሼድኖ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Beni ta mayza aawotuu bayzzeedda biittatuwaa s'oossatuu, hewanttunne Gozaana, Kaaraanenne Res'eefa biittatuwaa s'oossatuunne Talassaaran de'iyaa Edene asaa s'oossatuu he biittatuwaa bashshaappe ashsheeddino? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase ta aawati dhayssida kawoteththata Gozaanen, Kaaraanen, Erafaasen hessaththoka Talasaaren diza Edene asata istta eeqa xoossati istta ashshidoo? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ታ ኣዋቲ ይሲዳ ካዎቴታ ጎዛኔን፥ ካራኔን፥ ኤራፋሴን ሄሳካ ታላሳሬን ዲዛ ኤዴኔ ኣሳታ ኢስታ ኤቃ ጾሳቲ ኢስታ ኣሺዶ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | በን ታ ማይዛት ይስዳ ቢታ ፆሳት፥ ሄሳትካ፥ ጎዛና፥ ካራነነ ራፌሳ ቢታ ፆሳትነ ታላሳራን ደእያ ኤደነ ፆሳት ሄ ቢታ ዮፐ አሽዶና? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Beni ta mayzati dhaysida biitta xoossati, hessatika, Gozaana, Kaaranenne Rafeesa biitta xoossatinne Talasaaran de7iya Edene xoossati he biitta dhayope ashshidonaa? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቀድሞ አባቶቼ ያጠፏቸውን ሕዝቦች ማለትም ጎዛንን፣ ካራንን፣ ራፊስን እንዲሁም በተላሳር የነበሩትን የዔድንን ሰዎች አማልክታቸው አድነዋቸዋልን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቀድሞ አባቶቼ የጎዛንን፥ የካራንና የሬጼፍን ከተሞች አጥፍተዋል፤ በተላሳር የሚኖሩትን የዔዴንን ሕዝብ ገድለዋል፤ ይህ ሁሉ ሲሆን ከአማልክታቸው አንድ እንኳ ሊያድናቸው ችሎአልን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦታተይ ንህዝቢ ጐዛንን ካራንን ራፊስን ነቶም ኣብ ተላሳር ዝነበሩ ደቂ ዔድንን ኣጥፍእዎም፤ እቶም ኣማልክቲዶ ንኣህዛብ ኣድሒኖምዎም እዮም? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣማልኽቲ ኣህዛብሲ ነቶም ኣቦታተይ ዘጥፍእዎም፡ ንጐዛንን ንሓራንን ንሬጸፍን ነቶም ኣብ ተላሳር ዝነበሩ ደቂ ዔደንን ኣድሐንዎምዶ |