2 Kings 19:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ህዝቅያስ ድማ ነዚ ምስ ሰምዐ፡ ክዳውንቱ ቀዲዱ ብማቕ ተሸፊኑ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ሕዝ​ቅ​ያስ ይህን በሰማ ጊዜ ልብ​ሱን ቀደደ፥ ማቅም ለበሰ፥ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቤት ገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሕዝቅያስ ይህን በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀደደ፥ ማቅም ለበሰ፥ ወደ እግዚአብሔርም ቤት ገባ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሥ ሕዝቅያስ ይህን ሁሉ በሰማ ጊዜ በኀዘን ልብሱን ቀደደ፤ ማቅ ለብሶም ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሄደ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ህዝቂያሰ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ ባረ ማዩዋ ፔደ ዋሩዋ ማዪደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Hizk'k'iyaase hewaa siseedda wode, bare mayuwaa peed'iide waaruwaa mayyiide, Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa geleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawo Hizqiyaasi hessa siyidi ba may7o daakkides; maaqa may7idi Xoossa keeth gelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎ ሂዝቂያሲ ሄሳ ሲዪዲ ባ ማይኦ ዳኪዴስ፤ ማቃ ማይኢዲ ጾሳ ኬ ጌሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ህዝቅያስ ሄሳ ስእዳ ዎደ፥ ባ ማኡዋ ዳክድ፥ ካዮ ማኦ ማእድ፥ ፆሳ ኬ ገልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Hizqiyaasi hessa si7ida wode, ba ma7uwa daakidi, kayo ma7o ma7di, Xoossa keethi gelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሥ ሕዝቅያስ ይህን ሲሰማ ልብሱን ቀደደ፤ ማቅ ለብሶም ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ገባ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ሕዝቅያስ ይህን ሁሉ በሰማ ጊዜ በሐዘን ልብሱን ቀደደ፤ ማቅ ለብሶም ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሄደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሕዝቅያስ እዙይ ምስ ሰምዐ፥ ክዳኑ ቐዲዱ፥ ወጮ ተኸዲኑ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ንጉስ ህዝቅያስ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ክዳኑ ቐዲዱ፡ ከሊ ተኸዲኑ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ።