2 Kings 18:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ራብዓይ ዓመት ንጉስ ህዝቅያስ፡ ሻብዓይ ዓመት ሆሴእ ወዲ ኤላ፡ ንጉስ እስራኤል፡ ሻልማኔሰር ንጉስ ኣሶር ናብ ሰማርያ ወሪዱ ከበባ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያስ በነ​ገሠ በአ​ራ​ተ​ኛው ዓመት፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ የኤላ ልጅ ሆሴዕ በነ​ገሠ በሰ​ባ​ተ​ኛው ዓመት፥ የአ​ሦር ንጉሥ ስል​ም​ና​ሶር ወደ ሰማ​ርያ ወጣ፤ ከበ​ባ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በንጉሡ በሕዝቅያስ በአራተኛው ዓመት፥ በእስራኤል ንጉሥ በኤላ ልጅ በሆሴዕ በሰባተኛው ዓመት፥ የአሦር ንጉሥ ስልምናሶር ወደ ሰማርያ ወጣ፥ ከበባትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ይህም ማለት ሆሴዕ በእስራኤል በነገሠ በሰባተኛው ዓመት፥ የአሦር ንጉሥ ሰልምናሶር በእስራኤል ላይ አደጋ በመጣል ሰማርያን ከበበ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ህዝቂያሰ ካተቴዳ ኦይደን ላይን፥ ኤልያ ናአይ እስራኤልያ ካቲ ሆሼእ ካተቴዳ ላፑን ላይን፥ አሶረ ካቲ ሳልማንኤሰር እስራኤልያ ቦላ መቱዋ ጋናዉ ዶዴዳ፤ ሳማርያ ካታማካ ዶዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii Hizk'k'iyaase kaateteedda oyddentso laytsan, Elah na'ay Israa'eeliyaa Kaatii Hoshee'i kaateteedda laappuntsa laytsan, Asoore Kaatii Salman"eeseri Israa'eeliyaa bolla metuwaa gatsanaw dooddeedda; Samaariyaa katamaakka dooddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hizqiyaasi ba kawotida oydanththa layththan, Isra7eele kawo Eela naa Hose7ey kawotida laappunththa layththan Asoore kawo Saliminaasoorey Samaariya biidi katamayo giddoththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂዝቂያሲ ባ ካዎቲዳ ኦይዳን ላይን፥ ኢስራኤሌ ካዎ ኤላ ና ሆሴኤይ ካዎቲዳ ላፑን ላይን ኣሶሬ ካዎ ሳሊሚናሶሬይ ሳማሪያ ቢዲ ካታማዮ ጊዶዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ ህዝቅያስ ካዎትዳ ኦይዳን ላይን፥ ኤላ ናአይ እስራኤለ ካዎይ፥ ሆሰይ ካዎትዳ ላፑን ላይን፥ አሶረ ካዎይ ሳልምናሶር እስራኤለ ቦላ ደንድድ፥ ሳማረ ካታማ ተቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Hizqiyaasi kawotida oyddantho laythan, Ela na7ay Isra7eele kawoy, Hosey kawotida laapuntho laythan, Asoore kawoy Salminasoori Isra7eele bolla dendidi, Samaare katamaa teqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፣ የእስራኤልም ንጉሥ የኤላ ልጅ ሆሴዕ በነገሠ በሰባተኛው ዓመት፣ የአሦር ንጉሥ ስልምናሶር ወደ ሰማርያ ገሥግሦ ከተማዪቱን ከበባት፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ይህም ማለት ሆሴዕ በእስራኤል በነገሠ በሰባተኛው ዓመት፥ የአሦር ንጉሥ ሰልምናሶር በእስራኤል ላይ አደጋ በመጣል ሰማርያን ከበበ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ሕዝቅያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ ራብዐይቲ ዓመቱ፥ ሆሴዕ ወዲ ኤላ ድማ፥ ኣብ እስራኤል ምስ ነገሰ ኣብ ሻውዐይቲ ዓመቱ፥ ስልምናሶር ንጉስ ኣሶር ንኸተማ ሰማርያ ኸበባ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ድማ፡ ንንጉስ ህዝቅያስ ኣብ ራብዐይቲ ዓመቱ፡ ንሆሴእ ወዲ ኤላ፡ ንጉስ እስራኤል፡ ኣብ ሳብዐይቲ ዓመቱ ሰልመናስር ንጉስ ኣሶር ናብ ሰማርያ ደዪቡ ኸበባ።