2 Kings 18:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ራብዓይ ዓመት ንጉስ ህዝቅያስ፡ ሻብዓይ ዓመት ሆሴእ ወዲ ኤላ፡ ንጉስ እስራኤል፡ ሻልማኔሰር ንጉስ ኣሶር ናብ ሰማርያ ወሪዱ ከበባ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ የእስራኤል ንጉሥ የኤላ ልጅ ሆሴዕ በነገሠ በሰባተኛው ዓመት፥ የአሦር ንጉሥ ስልምናሶር ወደ ሰማርያ ወጣ፤ ከበባትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በንጉሡ በሕዝቅያስ በአራተኛው ዓመት፥ በእስራኤል ንጉሥ በኤላ ልጅ በሆሴዕ በሰባተኛው ዓመት፥ የአሦር ንጉሥ ስልምናሶር ወደ ሰማርያ ወጣ፥ ከበባትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ይህም ማለት ሆሴዕ በእስራኤል በነገሠ በሰባተኛው ዓመት፥ የአሦር ንጉሥ ሰልምናሶር በእስራኤል ላይ አደጋ በመጣል ሰማርያን ከበበ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ህዝቂያሰ ካተቴዳ ኦይደን ላይን፥ ኤልያ ናአይ እስራኤልያ ካቲ ሆሼእ ካተቴዳ ላፑን ላይን፥ አሶረ ካቲ ሳልማንኤሰር እስራኤልያ ቦላ መቱዋ ጋናዉ ዶዴዳ፤ ሳማርያ ካታማካ ዶዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Hizk'k'iyaase kaateteedda oyddentso laytsan, Elah na'ay Israa'eeliyaa Kaatii Hoshee'i kaateteedda laappuntsa laytsan, Asoore Kaatii Salman"eeseri Israa'eeliyaa bolla metuwaa gatsanaw dooddeedda; Samaariyaa katamaakka dooddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hizqiyaasi ba kawotida oydanththa layththan, Isra7eele kawo Eela naa Hose7ey kawotida laappunththa layththan Asoore kawo Saliminaasoorey Samaariya biidi katamayo giddoththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂዝቂያሲ ባ ካዎቲዳ ኦይዳን ላይን፥ ኢስራኤሌ ካዎ ኤላ ና ሆሴኤይ ካዎቲዳ ላፑን ላይን ኣሶሬ ካዎ ሳሊሚናሶሬይ ሳማሪያ ቢዲ ካታማዮ ጊዶዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ህዝቅያስ ካዎትዳ ኦይዳን ላይን፥ ኤላ ናአይ እስራኤለ ካዎይ፥ ሆሰይ ካዎትዳ ላፑን ላይን፥ አሶረ ካዎይ ሳልምናሶር እስራኤለ ቦላ ደንድድ፥ ሳማረ ካታማ ተቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Hizqiyaasi kawotida oyddantho laythan, Ela na7ay Isra7eele kawoy, Hosey kawotida laapuntho laythan, Asoore kawoy Salminasoori Isra7eele bolla dendidi, Samaare katamaa teqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት፣ የእስራኤልም ንጉሥ የኤላ ልጅ ሆሴዕ በነገሠ በሰባተኛው ዓመት፣ የአሦር ንጉሥ ስልምናሶር ወደ ሰማርያ ገሥግሦ ከተማዪቱን ከበባት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቅያስ በነገሠ በአራተኛው ዓመት ይህም ማለት ሆሴዕ በእስራኤል በነገሠ በሰባተኛው ዓመት፥ የአሦር ንጉሥ ሰልምናሶር በእስራኤል ላይ አደጋ በመጣል ሰማርያን ከበበ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ሕዝቅያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ ራብዐይቲ ዓመቱ፥ ሆሴዕ ወዲ ኤላ ድማ፥ ኣብ እስራኤል ምስ ነገሰ ኣብ ሻውዐይቲ ዓመቱ፥ ስልምናሶር ንጉስ ኣሶር ንኸተማ ሰማርያ ኸበባ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ንንጉስ ህዝቅያስ ኣብ ራብዐይቲ ዓመቱ፡ ንሆሴእ ወዲ ኤላ፡ ንጉስ እስራኤል፡ ኣብ ሳብዐይቲ ዓመቱ ሰልመናስር ንጉስ ኣሶር ናብ ሰማርያ ደዪቡ ኸበባ። |