2 Kings 18:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ በሪኽ ስፍራታት ኣልዒሉ ነቲ ኣሳእል ሰበረ፡ ነቲ ቈጥቋጥ ድማ ቆሪጹ ነቲ ሙሴ ዝሰርሖ ተመን ነሓሲ ሰበሮ፣ ከመይሲ፡ ክሳዕ እተን መዓልትታት እቲኣ ደቂ እስራኤል ትኪ ይለዓሉ ነበሩ፣ ነሑስታን ድማ ሰመዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኮረብታም ያሉትን መስገጃዎች አስወገደ፤ ሐውልቶችንም ሰባበረ፤ የማምለኪያ ዐፀዶችንም ነቃቀለ፤ የእስራኤል ልጆች እስከዚህ ዘመን ድረስ ያጥኑለት ነበርና ሙሴ የሠራውን የናሱን እባብ አጠፋ፤ ስሙንም “ነሑስታን” ብሎ ጠራው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኮረብታም ያሉትን መስገጃዎች አስወገደ፥ ሐውልቶችንም ቀለጣጠመ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቹንም ቈረጠ፤ የእስራኤልም ልጆች እስከዚህ ዘመን ድረስ ያጥኑለት ነበርና ሙሴ የሠራውን የናሱን እባብ ሰባበረ፤ ስሙንም ነሑሽታን ብሎ ጠራው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአሕዛብን የማምለኪያ ስፍራዎችን ደመሰሰ፤ የድንጋይ ዐምዶችን ሰባበረ፤ አሼራ ተብላ በምትጠራው ሴት አምላክ ስም የተቀረጹትን ምስሎች ሁሉ አንኮታክቶ ጣለ፤ ሙሴ ከነሐስ ሠርቶት የነበረውን ኔሑሽታን ተብሎ የሚጠራውን የእባብ ምስል ሰባብሮ አደቀቀ፤ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ግን እስራኤላውያን ለእርሱ ዕጣን ያጥኑለት ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ጎይንያ ቃ ሳኣ እ ድጌዳ። ኤቃ ቱሳቱዋ መንሬዳ። አሼሮ ግያ ጾሳት ምስልያ ቃንጽ ኦሌዳ። ቃይ ሙሴ ናሃስያፐ መዳ ሾሻካ መንሬዳ። አያዉ ጎፐ፥ ሄ ዎዲ ጋካናዉካ እስራኤልያ አሳይ አዉ እጻና ጩዋዪደ ታኬዳ። ሄ ሾሻ ሱንይ ነሁሽታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay goynniyaa d'ok'k'a sa'aa I diggeedda. Eek'aa tuussatuwaa mentsereetseedda. Asheero giyaa s'oossatti misiliyaa k'ans's'i oleedda. K'ay Muse nahaasiyaappe med'd'eedda shooshshaakka mentsereetseedda. Ayaw gooppe, he wodii gakkanawukka Israa'eeliyaa Asay aw is'aanaa c'uwayiidde takkeedda. He shooshshaa suntsay Nehushttaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Zumbullata bolla diza eeqa xoossata menththereththi yeggides; asheeri misle tuussatakka qanxxereththi yeggides; qasse Musey xarqimalappe ooththida shooshshaaka menththereththides; gaasoykka he wodey gakkanaaska Isra7eele asay izas exaane cuwasishe gam7ida gishshassa; he shooshshaa sunththay Nahushttaan geetettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ኤቃ ጾሳታ ሜንሬ ዬጊዴስ፤ ኣሼሪ ሚስሌ ቱሳታካ ቃንጼሬ ዬጊዴስ፤ ቃሴ ሙሴይ ጻርቂማላፔ ኦዳ ሾሻካ ሜንሬዴስ፤ ጋሶይካ ሄ ዎዴይ ጋካናስካ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኢዛስ ኤጻኔ ጩዋሲሼ ጋምኢዳ ጊሻሳ፤ ሄ ሾሻ ሱንይ ናሁሽታን ጌቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ ቃ ጎይኖ በሳታ ድግስ። ኤቃ ቱሳታ መንረስ። አሼራ ጌተትያ ፆሰ ምስልያ ቃንፅ የግስ። ቃስ ሙሰይ ናሰ ብራታፐ መዳ፥ ናሁሽታና ጌተትያ ሾሻ ምስልያ መንረስ። ሄ ዎደይ ጋካናዉ እስራኤለ አሳይ እያዉ እፃነ ጩይስሸ ጋምእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay dhoqa goyinno bessata diggis. Eeqa tuussata mentherethis. Asheera geetetiya xoosse misiliya qanxi yeggis. Qassi Musey naase biratape medhida, Nahushitana geetetiya shoosha misiliya mentherethis. He wodey gakanaw Isra7eele asay iyaw ixaane cuyisishe gam7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየኰረብታው ላይ ያሉትን ማምለኪያዎች አስወገደ፤ አዕማደ ጣዖታትን ሰባበረ፤ የአሼራን ምስል ዐምዶች ቈራረጠ፤ ሙሴ የሠራውን የናስ እባብ፣ እስራኤላውያን እስከዚያች ጊዜ ድረስ ዕጣን ያጤሱለት ስለ ነበር ሰባበረው፤ ይህም ነሑሽታን ይባል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአሕዛብን የማምለኪያ ስፍራዎችን ደመሰሰ፤ የድንጋይ ዐምዶችን ሰባበረ፤ አሼራ ተብላ በምትጠራው ሴት አምላክ ስም የተቀረጹትን ምስሎች ሁሉ አንከታክቶ ጣለ፤ ሙሴ ከነሐስ ሠርቶት የነበረውን ኔሑሽታን ተብሎ የሚጠራውን የእባብ ምስል ሰባብሮ አደቀቀ፤ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ግን እስራኤላውያን ለእርሱ ዕጣን ያጥኑለት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ንጣዖት ዝሰግዱሉ በረኽቲ መስገዲታት ኣወገዶ፤ ነቲ ኣዕማድ ኣእማን ሰባበሮ፤ ነቲ ሓወልትታት ኣስታሮትውን ኣዕነዎ። ነቲ ሙሴ ዝገበሮ ናይ ነሃስ ተመን ድማ፥ ደቂ እስራኤል ክሳዕ እቲ ዘመን እቱይ ይዓጥኑሉ ስለ ዝነበሩ ሰባባሮ። ስሙውን ነሑሽታን ኢሉ ፀውዖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ነቲ በረኽቲ ኣግለሶ፡ ነቲ ሓወልትታት ድማ ሰባበሮ፡ ንኣስታርተ ኸኣ ቈረጾ፡ ነቲ ሙሴ ዝገበሮ ተመን ኣስራዚ ድማ፡ ደቂ እስራኤል ክሳዕ እቲ ዘመን እቲ ይዐጥኑሉ ነበሩ እሞ፡ ድርቅምቅም ኣበሎ፡ ንእኡ ኸኣ ነሑሽታን ሰመዮ። |