2 Kings 18:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኤልያቂም ወዲ ሒልቅያ፡ ሓላፊ ቤትን ሸብናን ጸሓፊን ዮኣክ ወዲ ኣሳፍ፡ ሓላፊን፡ ዝተቐደደ ክዳውንቲ ሒዞም ናብ ህዝቅያስ መጺኦም፡ ቃል ራብሳኬ ነገሩሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቤቱ አዛዥ የኬልቅዩ ልጅ ኤልያቄም፥ ጸሓፊው ሳምናስ፥ ታሪክ ጸሓፊውም የአሳፍ ልጅ ዮአስ ልብሳቸውን ቀድደው ወደ ሕዝቅያስ ገቡ፥ የራፋስቂስንም ቃል ነገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቤቱ አዛዥ የኬልቅያስ ልጅ ኤልያቄም ጸሐፊውም ሳምናስ ታሪክ ጸሐፊም የአሳፍ ልጅ ዮአስ ልብሳቸውን ቀድደው ወደ ሕዝቅያስ መጡ፥ የራፋስቂስንም ቃል ነገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ኤልያቄምና ሼብና እንዲሁም ዮአሕ በኀዘን ልብሳቸውን ቀደዱ፤ ወደ ንጉሥ ሕዝቅያስ ቀርበው የአሦራውያን ባለ ሥልጣን የተናገረውን አስረዱት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ህልቂያ ናአይ ካትያ ጎለን አዎትያ ኤልያቂመ፥ ዋና ጻፊ ሼብንነ ታርክያ ጻፊ አሳፋ ናአይ ዮኣህ ባረንቱ ማዩዋ ፔደ፥ ህዝቂያሳኮ ቤድኖ፤ አሶረቱ ጋዳዋይ ጌዳዋ ኡባ አዉ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Hilk'k'iyaa na'ay kaatiyaa gollen aawotiyaa Eliyaak'iime, waanna s'aafii Sheebininne taarikiyaa s'aafii Asaafa na'ay Yo'aahi barenttu mayuwaa peed'iide, Hizk'k'iyaasakko beeddino; Asooretuu gadaaway geeddawaa ubbaa aw odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawoteththa keeththa azaziza Kilqiyaasa naa Elyaaqeemey, xaafe Sheebinaynne taarike xaafe Aasaafe naa Yo7aahi bantta may7o daakki yeggida; Hizqiyaasakko biidi olanchchata gadawazi istti gidayssa izas yootida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎቴ ኬ ኣዛዚዛ ኪልቂያሳ ና ኤልያቄሜይ፥ ጻፌ ሼቢናይኔ ታሪኬ ጻፌ ኣሳፌ ና ዮኣሂ ባንታ ማይኦ ዳኪ ዬጊዳ፤ ሂዝቂያሳኮ ቢዲ ኦላንቻታ ጋዳዋዚ ኢስቲ ጊዳይሳ ኢዛስ ዮቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካልቀ ናአይ ካዎ ጋ አዋተን አይስያ ኤልያቄም፥ ዋና ፃፈይ ሳምናስነ ታርከ ፃፈይ አሳፋ ናአይ ዮኣስ ባንታ ማኡዋ ዳክድ፥ ህዝቅያሳኮ ብድ፥ አሶረታ ቶራ ሞጮናይ ግዳባ ኡባ እያዉ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kalqe na7ay kawo gadho aawatethan aysiya Eliyaqeemi, waanna xaafey Saminasinne taarike xaafey Asaafa na7ay Yo7aasi banta ma7uwa daakidi, Hizqiyaasako bidi, Asooreta toora moconay gidaba ubbaa iyaw odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የቤተ መንግሥቱ አዛዥ የኬልቅያስ ልጅ ኤልያቄም፣ ጸሓፊው ሳምናስ እንዲሁም ታሪክ ጸሓፊው የአሳፍ ልጅ ዮአስ ልብሳቸውን ቀደዱ፤ ወደ ሕዝቅያስም መጥተው የጦር አዛዡ ያላቸውን ነገሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ኤልያቄምና ሼብና እንዲሁም ዮአሕ በሐዘን ልብሳቸውን ቀደዱ፤ ወደ ንጉሥ ሕዝቅያስ ቀርበው የአሦራውያን ባለሥልጣን የተናገረውን አስረዱት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤልያቄም ወዲ ኪልቂያ ኣዛዚ ቤትን፥ ሳምናስ ፀሓፍን፥ ዮኣሳ ወዲ ኣሳፍ ፀሓፊ ታሪኽን፥ ክዳውንቶም ቀዲዶም ናብ ሕዝቅያስ መፁ እሞ ዘረባ ራፋስቂስ ነገርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኤልያቂም ወዲ ሒልቂያ፡ ኣዛዝ ቤትን ሸብና ጸሓፍን ዮኣህ ወዲ ኣሳፍ፡ ጸሓፍ ዛንታን ክደውንቶም ቀዲዶም ናብ ህዝቅያስ መጹ እሞ ዘረባ ራብሳቀ ነገርዎ። |