2 Kings 18:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ንየሩሳሌም ካብ ኢደይ ምእንቲ ኼድሕና፡ ካብ ኵሎም ኣማልኽቲ ሃገራት ንምድሮም ካብ ኢደይ ዘድሓኑ መን እዮም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ከእጄ ያድናት ዘንድ ከሀገሮቹ አማልክት ሁሉ ሀገሩን ከእጄ ያዳነ ማን ነው?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰማርያን ከእጄ አድነዋታልን? እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ከእጄ ያድን ዘንድ ከአገሮቹ አማልክት ሁሉ አገሩን ከእጄ ያዳነ ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእነዚህ ሁሉ አገሮች አማልክት ከንጉሠ ነገሥታቶቻችን እጅ አገሮቻቸውን ለማዳን የቻሉበት ጊዜ አለን? ታዲያ እንግዲህ እናንተ ‘እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ያድናታል’ ብላችሁ የምታስቡት እንዴት ነው?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ቢታቱዋ ጾሳቱዋ ኡባ ግዶን ባረ ቢታ ታ ኩሽያፐ አያ ጾስ አሼዳዋ ሽን፥ መና ጎዳይ የሩሳላመ ታ ኩሽያፐ አሻኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha biittatuwaa s'oossatuwaa ubbaa giddon bare biittaa ta kushiyaappe ayaa s'oossi ashsheedawaa shin, Med'ina Goday Yerusaalame ta kushiyaappe ashshanee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayta ha dereta eeqa xoossatappe ba dere ta kusheppe ashshana dandayday oonee? Histtiin GODAY Yerusalaame ta kusheppe wostti woththi ekkana dandayzee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይታ ሃ ዴሬታ ኤቃ ጾሳታፔ ባ ዴሬ ታ ኩሼፔ ኣሻና ዳንዳይዳይ ኦኔ? ሂስቲን ጎዳይ ዬሩሳላሜ ታ ኩሼፔ ዎስቲ ዎ ኤካና ዳንዳይዜ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ቢታታ ፆሳታ ኡባ ግዶን፥ ባ ቢታ ታ ኩሸፐ አይ ፆሲ አሽዳሽን፥ ጎዳይ የሩሳላመ ታ ኩሸፐ አሻኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha biittata xoossata ubbaa giddon, ba biitta ta kushepe ay xoossi ashshidashin, Goday Yerusalaame ta kushepe ashshanee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእነዚህ አገሮች አማልክት ሁሉ አገሩን ከእኔ ለማዳን የቻለ ማን አለ? ታዲያ እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ከእጄ ሊታደጋት እንዴት ይችላል?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእነዚህ ሁሉ አገሮች አማልክት ከንጉሠ ነገሥታቶቻችን እጅ አገሮቻቸውን ለማዳን የቻሉበት ጊዜ አለን? ታዲያ እንግዲህ እናንተ ‘እግዚአብሔር ኢየሩሳሌምን ያድናታል’ ብላችሁ የምታስቡት እንዴት ነው?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ኵሎም ኣማልኽቲ ንሃገሮም ካብ ኢደይ ዘድሓኑ ኣየንኦም እዮም? እግዚኣብሄር ንኢየሩሳሌም ካብ ኢደይ ከድሕና ዝኽእል ደኣ ኸመይ ገይሩ እዩ?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንየሩሳሌም ካብ ኢደይ ኬድሕናስ፡ ካብ ኲሎም ኣማልኽቲ ሃገራት ንሃገሮም ካብ ኢደይ ዘድሐኑ ኣየኖት እዮም |