2 Kings 18:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ኣሶር ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ንህዝቅያስ ኣይትስምዖ፡ ብህያብ ምሳይ ስምምዕ ግበር፡ ናባይ ድማ ውጻእ፡ ሽዑ ነፍሲ ወከፍ ካብ ኦም ወይኑን ነፍሲ ወከፍ ኦም በለስን በሊዕካ፡ ነፍሲ ወከፍ ድማ ስተ ንስኻትኩም ማያት ካብ ዒላኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቅ​ያ​ስ​ንም አት​ስሙ፤ የአ​ሶር ንጉሥ እን​ዲህ ይላል፦ ከእኔ ጋር ታረቁ፤ ወደ እኔም ውጡ፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ች​ሁም ከወ​ይ​ና​ች​ሁና ከበ​ለ​ሳ​ችሁ ብሉ፤ ከጕ​ድ​ጓ​ዳ​ች​ሁም ውኃ ጠጡ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቅያስንም አትስሙ፤ የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል። ከእኔ ጋር ታረቁ ወደ እኔም ውጡ፥ እያንዳንዳችሁም ከወይናችሁና ከበለሳችሁ ብሉ ከጕድጓዳችሁም ውኃ ጠጡ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቅያስ የሚላችሁን አታዳምጡ፤ የአሦር ንጉሠ ነገሥት ከከተማችሁ ወጥታችሁ እጃችሁን እንድትሰጡ አዞአችኋል፤ ይህን ብታደርጉ ሁላችሁም እያንዳንዳችሁ የወይን ተክሎቻችሁን ዘለላና የበለስ ዛፎቻችሁን ፍሬ ትበላላችሁ፤ ከጉድጓዶቻችሁም ውሃ ትጠጣላችሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኤ፥ ህንተንቱ ህዝቂያሰ ኦድያዋ ስሶፕተ። አሶረ ካቲ ህንተንታ፥ ‘ታናና ስገትተ፤ ሃ ታኮ ከስተ። ያቶፐ ህንተንቱ ኡባይካ ህንተንቱ ዎይንያ ቴራፐነ ህንተንቱ ባላስያ ቴራፐ ሚሻና፤ ህንተንቱ ቦኬዳ ኦላፐካ ሃ ኡሽሻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ee, hinttenttu Hizk'k'iyaase odiyaawaa sisoppite. Asoore kaatii hinttentta, ‹Taananna sigettite; haa taakko kesite. Yaatooppe hinttenttu ubbaykka hinttenttu woyniyaa teeraappenne hinttenttu balasiyaa teeraappe miishshana; hinttenttu bookkeedda ollaappekka haatsaa ushishshana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hizqiyaasi inttena gizayssa siyopite; Asoore kawoy, ‹Tanara inttes saroteth medhdhite; intte taas kushe immite; hessafe guye inttefe issoy issoy ba balase miththa ayfenne ba woyne miththa ayfe maana; ba haaththa ollafe haath uyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሂዝቂያሲ ኢንቴና ጊዛይሳ ሲዮፒቴ፤ ኣሶሬ ካዎይ፥ ‹ታናራ ኢንቴስ ሳሮቴ ሜቴ፤ ኢንቴ ታስ ኩሼ ኢሚቴ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኢንቴፌ ኢሶይ ኢሶይ ባ ባላሴ ሚ ኣይፌኔ ባ ዎይኔ ሚ ኣይፌ ማና፤ ባ ሃ ኦላፌ ሃ ኡያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ህዝቅያስ ኦድያባ ስኦፕተ። አሶረ ካዎይ፥ “ታራ ስገትተ፤ ሃ ታኮ ከይተ። ህንተ ኡባይ ህንተ ዎይንያፐነ ህንተ ባላስያፐ ማና፤ ህንተ ቦክዳ ኦላፈ ሃ ኡያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte Hizqiyaasi odiyaba si7opite. Asoore kawoy, “Taara sigetite; haa taako keyite. Hinte ubbay hinte woyniyapenne hinte balasiyape maana; hinte bookida ollafe haathe uyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሕዝቅያስንም አትስሙት፤ የአሦር ንጉሥ የሚለው ይህ ነው፤ ‘ከእኔ ጋር ሰላም መሥርቱ፤ እጃችሁን ስጡ፤ ከዚያም ከእናንተ እያንዳንዱ ከገዛ ወይኑና ከገዛ በለሱ ይበላል፤ ከገዛ ጕድጓዱም ውሃ ይጠጣል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቅያስ የሚላችሁን አታዳምጡ፤ የአሦር ንጉሠ ነገሥት ከከተማችሁ ወጥታችሁ እጃችሁን እንድትሰጡ አዞአችኋል፤ ይህን ብታደርጉ ሁላችሁም እያንዳንዳችሁ የወይን ተክሎቻችሁን ዘለላና የበለስ ዛፎቻችሁን ፍሬ ትበላላችሁ፤ ከጒድጓዶቻችሁም ውሃ ትጠጣላችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሕዝቅያስ ኣይትስምዕዎ። ንጉስ ኣሶር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ምሳይ ተዓረቑ፤ ናባይ ውፁ፤ ነፍሲ ወከፍ ወይኑ፥ ነፍሲ ወከፍ ድማ በለሱ ይብላዕ፤ ነፍሲ ወከፍ ከዓ ኻብ ዒላኡ ማይ ይስተ።
Amharic Tigrinya 2011 ንህዝቅያስ ኣይትስምዕዎ፡ እቲ ንጉስ ኣሶር ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ ምሳይ ተዐረቑ፡ ናባይ ውጹ፡ ነፍሲ ወከፍ ወይኑ ነፍሲ ወከፍ ድማ በለሱ ይብላዕ። ነፍሲ ወከፍ ከኣ ማይ ዔላኡ ይስተ።