2 Kings 18:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ራብሳኬ ደው ኢሉ ብቛንቋ ኣይሁድ ዓው ኢሉ ጨደረ እሞ ከምዚ በለ፦ “ቃል እቲ ዓብዪ ንጉስ ንጉስ ኣሶር ስምዑ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ራፋስቂስም ቆሞ በታላቅ ድምፅ በዕብራይስጥ ቋንቋ እንዲህ ብሎ ጮኸ፥ “የታላቁን የአሦር ንጉሥ ቃል ስሙ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ራፋስቂስም ቆሞ በታላቅ ድምፅ በአይሁድ ቋንቋ እንዲህ ብሎ ጮኽ። የታላቁን የአሦር ንጉሥ ቃል ስሙ፤ ንጉሡ እንዲህ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም በኋላ ያ የአሦር ባለ ሥልጣን ከተቀመጠበት ተነሥቶ ቆመ፤ ድምፁንም ከፍ አድርጎ በዕብራይስጥ ቋንቋ እንዲህ እያለ መናገር ጀመረ፤ “የአሦር ንጉሠ ነገሥት የሚነግራችሁን ስሙ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሶረቱ ጋዳዋይ ደንድ ኤቂደ፥ ባረ ቃላ ቁ ኦደ፥ እብራዌ ቃላን ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አሶረ ካቲ ዎልቃማይ ህንተንታ ግያዋ ስስተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Asooretuu gadaaway denddi ek'k'iide, bare k'aalaa d'ok'k'u ootsiide, Ibraawetso k'aalan hawaadan yaageedda; «Asoore kaatii wolk'k'aamay hinttentta giyaawaa sisite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye olanchchata gadawazi eqqidi ba qaala dhoqqu histtidi Ibraaweta qaalara, «Intte ha7i gita Asoore kawo qaala siyite! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኦላንቻታ ጋዳዋዚ ኤቂዲ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ ኢብራዌታ ቃላራ፥ «ኢንቴ ሃኢ ጊታ ኣሶሬ ካዎ ቃላ ሲዪቴ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሶረ ቶራ ሞጮናይ ደንድ ኤቅድ፥ ባ ቃላ ቁ ኦድ፥ እብራወ ዶናን ሀይሳዳ ያግስ፤ “አሶረ ካዎይ ዎልቃማይ ህንተና ግያባ ስእተ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asoore toora moconay dendi eqidi, ba qaala dhoqu oothidi, Ibraawetho doonan haysada yaagis; “Asoore kawoy wolqaamay hintena giyaba si7ite! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የጦር አዛዡ ቆሞ ድምፁን ከፍ በማድረግ በዕብራውያን ቋንቋ እንዲህ ሲል ተናገረ፤ “እንግዲህ የታላቁን የአሦርን ንጉሥ ቃል ስሙ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ያ የአሦር ባለሥልጣን ከተቀመጠበት ተነሥቶ ቆመ፤ ድምፁንም ከፍ አድርጎ በዕብራይስጥ ቋንቋ እንዲህ እያለ መናገር ጀመረ፤ “የአሦር ንጉሠ ነገሥት የሚነግራችሁን ስሙ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ራፋስቂስ ደው ኢሉ ብቛንቋ ኣይሁድ ዓው ኢሉ ተዛረበ፤ ከምዙይ ድማ በለ፦ “ዘረባ እቲ ዓብዪ ንጉስ፥ ንጉስ ኣሶር ስምዑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ራብሳቀ ደው ኢሉ ብዘረባ ኣይሁድ ከኣ ዓው ኢሉ ጨደረ፡ ከምዚ ኢሉ ድማ ተዛረበ፡ ዘረባ እቲ ዓብዪ ንጉስ፡ ናይቲ ንጉስ ኣሶር ስምዑ። |