2 Kings 18:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ደኣ ብዘይ እግዚኣብሄር ናብዛ ቦታ እዚኣ ኸጥፍኣ ተሳሒበ ኣለኹ፧ እግዚኣብሄር ድማ፡ ናብዛ ምድሪ እዚኣ ደይብካ ኣጥፍኣ፡ በለኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁን በውኑ ያለ እግዚአብሔር ትእዛዝ ይህን ስፍራ እናጠፋ ዘንድ ወጥተናልን? እግዚአብሔር፦ ወደዚች ሀገር ወጥታችሁ አጥፉአት አለን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን በውኑ ያለ እግዚአብሔር ትእዛዝ ይህን ስፍራ አጠፋ ዘንድ ወጥቻለሁን? እግዚአብሔር። ወደዚች አገር ወጥተህ አጥፋት አለኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ በአንተ አገር ላይ አደጋ የጣልኩባትና የደመሰስኳት ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ይመስልሃልን? እግዚአብሔር ራሱ በዚህች አገር ላይ አደጋ እንድጥልባትና እንድደመስሳት አዞኛል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ቦላካ ቃይ፥ ታን ሀእ ቱሙ መና ጎዳ አዛዙ ባይናን ሀ ቢታ ይሳናዉ ከሳድታ? መና ጎዳይ ባረ ሁጲያዉ ታና፥ ኔረካ፥ ሄ ቢታ ባደ፥ ኦላደ ባይዛ ያጊደ ኦዴዳ ያጌ ያግተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa bollakka k'ay, taani ha"i tumu Med'ina Godaa azazuu baynnan ha biittaa d'ayssanaw kessaaditaa? Med'ina Goday bare huup'iyaw taana, neerekka, he biittaa baade, olaade bayzza yaagiide odeedda yaagee yaagite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe bollara tani meto ne bolla gaththada hanno sohoyo dhayssanaas GODAA sheney baynda yidaa misatizee? Tani hanno dereyo worajja dhayssana mala taas yootiday GODAA» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ቦላራ ታኒ ሜቶ ኔ ቦላ ጋዳ ሃኖ ሶሆዮ ይሳናስ ጎዳ ሼኔይ ባይንዳ ዪዳ ሚሳቲዜ? ታኒ ሃኖ ዴሬዮ ዎራጃ ይሳና ማላ ታስ ዮቲዳይ ጎዳ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ቦላ ቃስ፥ ታኒ ሀእ ቱማ ጎዳ ኪት ባይና ሀ ቢታ ይሳናዉ ኮያድና? ጎዳይ ባ ሁጰን ታና፥ “ሄ ቢታ ባዳ፥ ኦላዳ ይሳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa bolla qassi, taani ha77i tuma Godaa kiiti bayna ha biitta dhaysanaw koyadina? Goday ba huuphen tana, “He biitta bada, olada dhaysa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በቀር አደጋ ጥዬ ይህችን ስፍራ ለማጥፋት የመጣሁት፣ ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ይመስልሃል? በዚህች አገር ላይ ዘምቼ እንዳጠፋት የነገረኝ ራሱ እግዚአብሔር ነው።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ በአንተ አገር ላይ አደጋ የጣልኩባትና የደመሰስኳት ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ይመስልሃልን? እግዚአብሔር ራሱ በዚህች አገር ላይ አደጋ እንድጥልባትና እንድደመስሳት አዞኛል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘይ ፍቓድ እግዚኣብሄርዶ ነዛ ሃገር እዚኣ ኸጥፍኣ ዝመፃእኹ ይመስለካ? እግዚኣብሄር እዩ ናብዛ ሃገር እዚኣ ደይብካ ኣጥፍኣያ ዝበለኒ በልዎ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘይ ፍቓድ እግዚኣብሄር ነዛ ቦታ እዚኣ ኸጥፍኣ ኢሉ ደዪበ እግዚብሄር ደኣ፡ ነዛ ሃገር እዚኣ ደዪብካ ኣጥፍኣያ፡ ኢሉኒ እዩ። |