2 Kings 18:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከመይ ጌርካ ደኣ ገጽ ሓደ ኻብቶም ንኣሽቱ ባሮት ጐይታይ ገይርካ፡ ኣብ ግብጺ ንሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ትውከል፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለ ሰረገሎችና ስለ ፈረሶች በግብፅ ስትታመን፥ ከጌታዬ አገልጋዮች የሚያንሰውን የአንዱን አለቃ ፊት ትመልስ ዘንድ እንዴት ይቻልሃል? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ ሰረገሎችና ስለ ፈረሰኞች በግብጽ ስትታመን፥ ከጌታዬ ባሪያዎች የሚያንሰውን የአንዱ አለቃ ፊት ትቃወም ዘንድ እንዴት ይቻልሃል? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ እኮ እጅግ በጣም ዝቅተኛ ከሆነው ከአሦር ተራ የጦር መኰንን ጋር እንኳ መወዳደር አትችልም፤ ግብጻውያን ሠረገሎችንና ፈረሶችን ይልኩልኛል ብለህ የምትጠባበቀውም በዚሁ ምክንያት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ግብጼቱ ፓራ አሳቱዋና ፓራ ጋረቱዋ ታዉ የዳና ጋደ አማኖፐነ፥ ታ ጎዳ ኦላንቻቱ ካፓቱዋፐ እት ላፍያዋካ ዛራናዉ ዳንዳያካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni Gibs'etu paraa asatuwaana paraa gaaretuwaa taw yeddana gaade ammanooppenne, ta godaa olanchchatuu kaappatuwaappe itti laafiyaawaakka zaaranaw danddayakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni ceeqettizay Gibxe para-gaaretaninne Gibxe paratan gidikkoka ta godazappe garsara diza olanchchata shuumetappe haray attoshin issaa ne wostta zaarana dandayay? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ጬቄቲዛይ ጊብጼ ፓራ-ጋሬታኒኔ ጊብጼ ፓራታን ጊዲኮካ ታ ጎዳዛፔ ጋርሳራ ዲዛ ኦላንቻታ ሹሜታፔ ሃራይ ኣቶሺን ኢሳ ኔ ዎስታ ዛራና ዳንዳያይ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ፥ “ግብፀት ፓራ አሳታነ ፓራ ጋረታ ታዉ የዳና” ጋዳ አማንኮ፥ ታ ጎዳ ቶራ ሞጮናታፐ እስ ጉካ ዛራናዉ ዳንዳአካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni, “Gibxeti para asatanne para gaareta taw yeddana” gada ammaniko, ta godaa tora moconatape issi guuthaaka zaaranaw danda7aka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የምትመካው በግብፅ ሠረገሎችና ፈረሶች ሆኖ ሳለ ከጌታዬ የበታች የጦር ሹማምት እንኳ አንዱን እንዴት መመለስ ትችላለህ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ እኮ እጅግ በጣም ዝቅተኛ ከሆነው ከአሦር ተራ የጦር መኰንን ጋር እንኳ መወዳደር አትችልም፤ ግብጻውያን ሠረገሎችንና ፈረሶችን ይልኩልኛል ብለህ የምትጠባበቀውም በዚሁ ምክንያት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብናይ ግብፂ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን እንተ ተኣመንካ፥ ካብዞም ኣናእሽቱ ሓሻኽር ጐይታይ ንሓደ ሓለቓ ኽትመልስ ኣይትኽእልን ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከመይ ጌርካኸ ገጽ ሓደ ሓለቓ ኻብቶም ናእሽቱ ገላው ጐይታይ ክትመልስ ትኽእል፡ ስለ ሰረገላታትን ፈረሰኛታትን ኢልካ ድማስ ብግብጺ ትእመን ኣሎኻ። |