2 Kings 18:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ንጐይታይ ንጉስ ኣሶር መብጽዓ ሃቦ፣ ኣነ ድማ ክልተ ሽሕ ኣፍራስ ክህበካ እየ፣ ፈረሰኛታት እንተ ኣቐሚጥካሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም እንግዲህ ከጌታዬ ከአሦር ንጉሥ ጋር ተወራረድ፤ የሚቀመጡባቸውንም ሰዎች ማግኘት ቢቻልህ እኔ ሁለት ሺህ ፈረሶች እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን እንግዲህ ከጌታዬ ከአሦር ንጉሥ ጋር ተወራረድ፥ የሚቀመጡባቸውንም ሰዎች ማግኘት ቢቻልህ እኔ ሁለት ሺህ ፈረሶች እሰጥሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም በንጉሠ ነገሥቱ ስም ለፍልሚያ እጠይቅሃለሁ፤ መጋለብ የሚችሉ በቂ ሰዎች ታገኝ እንደሆነ እስቲ ሁለት ሺህ ፈረሶች ልስጥህ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አነ ሀእ ሃያ! ታ ጎዳ አሶረ ካትያና ናሰታ። ኔን ቶጋናዉ ዳንዳይያ፥ ግድያ አሳ ደሞፐ፥ ላኡ ሻአ ፓራቱዋ ታን ነዉ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ane ha"i haaya! Ta godaa Asoore kaatiyaanna naasetta. Neeni togganaw danddayiyaa, gidiyaa asaa demmooppe, laa"u sha"a paratuwaa taani new immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Izi nees hankko ta godaza Asoore kawora mandetta; neni toganchchata demmana dandaykko ta nees 2,000 toga parata immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢዚ ኔስ ሃንኮ ታ ጎዳዛ ኣሶሬ ካዎራ ማንዴታ፤ ኔኒ ቶጋንቻታ ዴማና ዳንዳይኮ ታ ኔስ 2,000 ቶጋ ፓራታ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀእ ሃያ፤ ታ ጎዳ አሶረ ካዉዋራ ማንደታ። ኔኒ ቶጋናዉ ዳንዳእያ፥ ግድያ አስ ደምኮ፥ ናምኡ ሙኩሉ ፓራታ ታኒ ነዉ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha77i haaya; ta godaa Asoore kawuwara mandeta. Neeni togganaw danda7iya, gidiya asi demmiko, nam7u mukulu parata taani new immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሆነልህ ከጌታዬ ከአሦር ንጉሥ ጋር ውርርድ ግጠም፤ የሚጋልቧቸው ሰዎች ማግኘት የምትችል ከሆነ፣ ሁለት ሺሕ ፈረሶች እሰጥሃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሁንም በንጉሠ ነገሥቱ ስም ለፍልሚያ እጠይቅሃለሁ፤ መጋለብ የሚችሉ በቂ ሰዎች ታገኝ እንደ ሆነ እስቲ ሁለት ሺህ ፈረሶች ልስጥህ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ድማ ምስ ጐይታይ ንጉስ ኣሶር ተወራረድ። ንስኻ፥ ዝቕመጥዎም ክተምፅእ እንተ ኽኢልካስ፥ ክልተ ሽሕ ኣፍራስ ክህበካ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ ንጐይታይ ንጉስ ኣሶር ኰታ ተዋራረዶ እሞ፡ ንስኻ ዚውጥሕዎም ከተምጽእ እንተ ኽኢልካስ፡ ክልተ ሽሕ ፈረስ ክህበካ እየ። |