2 Kings 18:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ፡ እንሆ፡ ኣብታ ኣብ ግብጺ እትርከብ በትሪ እዚ እተሰብረ ሻምብቆ ትውከል ኣሎኻ፣ ሓደ እንተ ተጸጊዑ ኣብ ኢዱ ኣትዩ ኪወግኣ እዩ። ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ምስ ኵሎም እቶም ኣብኡ ዚውከሉ እውን ከምኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ በዚህ በተቀጠቀጠ በሸምበቆ በትር በግብፅ ትታመናለህ፤ ሰው ቢመረኰዘው ተሰብሮ በእጁ ይገባል፥ ያቈስለውማል፤ የግብፅ ንጉሥ ፈርዖን ለሚታመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ በዚህ በተቀጠቀጠ በሸምበቆ በትር በግብጽ ትታመናለህ፤ ሰው ቢመረኰዘው ተሰብሮ በእጁ ይገባል ያቈስለውማል፤ የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ለሚታመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የግብጽ ንጉሥ ይረዳኛል ብለህ አስበህ ከሆነ፥ የተቀጠቀጠ ሸምበቆ እንደሚመረኰዝ ሰው መሆንህ ነው፤ እርሱ ተሰብሮ ስንጣሪው እጅህን ያቆስልሃል፤ እንግዲህ የግብጽ ንጉሥ ለሚተማመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው’ ሲል የአሦር ንጉሠ ነገሥት ይጠይቅሃል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ግብጼ ካትያ ማዳና ጋደ ቆፔዳዋ ግዶፐ፥ መኤዳ ማቃ ጋትማን ጉፈትያ አሳ ማላ። አያዉ ጎፐ፥ ጋትማይ መእና፥ ፕንጩ ኩሽያ ጫዴነ ማዱንጽሴ። ግብጼ ካቲ ባረናን አማነትያ አሳ ኡባዉ ሄዋ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni Gibs'e kaatiyaa maaddana gaade k'oppeeddawaa gidooppe, me"eedda mak'k'aa gatiman guufetiyaa asaa mala. Ayaw gooppe, gatimay me"ina, pinc'c'uu kushiyaa c'addeenne maduns's'isee. Gibs'e Kaatii barenan ammanettiyaa asaa ubbaw hewaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni izin ammanettiza Gibxey izin zemppishin meqqi wodhdhidi kushen eqqiza dinccettida maqqa mala; Gibxe kawo Paarooneykka banan ammanettiza asa ubbaasikka hessa mala› giidi yootite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢዚን ኣማኔቲዛ ጊብጼይ ኢዚን ዜምፒሺን ሜቂ ዎዲ ኩሼን ኤቂዛ ዲንጬቲዳ ማቃ ማላ፤ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔይካ ባናን ኣማኔቲዛ ኣሳ ኡባሲካ ሄሳ ማላ› ጊዲ ዮቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ኔኒ ግብፀ ካዎይ ማዳና ጋዳ ቆፕያባ ግድኮ፥ መቅዳ ማይረ ፃምአን ካትያ አሳ መላ። ፃምአይ መቅን፥ ፕንጮይ ኩሸ ጫደስነ ማዱንፅሴስ። ግብፀ ካዎይ ባናን አማነትያ አሳ ኡባስ ሄሳ መላ’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, neeni Gibxe kawoy maaddana gada qopiyaba gidiko, meqida mayre xam7an katiya asa mela. Xam7ay meqin, pincoy kushe caddesinne madunxisees. Gibxe kawoy banan ammanetiya asa ubbaas hessa mela’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ እንዲህ የምትመካባት ግብፅ የሚደገፍባትን ሰው እጅ ወግታ የምታቈስል የተቀጠቀጠች ሸንበቆ ናት። የግብፅ ንጉሥ ፈርዖንም ለሚመኩበት ሁሉ እንደዚሁ ነው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የግብጽ ንጉሥ ይረዳኛል ብለህ አስበህ ከሆነ፥ የተቀጠቀጠ ሸምበቆ እንደሚመረኰዝ ሰው መሆንህ ነው፤ እርሱ ተሰብሮ ስንጣሪው እጅህን ያቈስልሃል፤ እንግዲህ የግብጽ ንጉሥ ለሚተማመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው’ ሲል የአሦር ንጉሠ ነገሥት ይጠይቅሃል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ሕዚ ብግብፂ በቲ ጭፍሉቕ በትሪ ሻምብቆ ኢኻ ተኣሚንካ ዘለኻ። ንሱ ንዝተመርኰሶ ሰብ፥ ናብ ኢዱ ኣንኲሉ እዩ ዝኣቱ፤ የንኵሎን የቝስሎንውን፤ ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ኸዓ ንዝተኣማመንዎ ዅሎም ከምኡ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ሕጂ ብግብጺ በቲ ጭፍሉቕ በትሪ ሻምብቆ ንዝተመርኰሶ ሰብ ናብ ኢዱ ኣን ኲሉ ዚኣቱ፡ ብእኡ ተኣሚንካ ኢኻ። ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ንዚእመንዎ ዂሎም ከምኡ እዩ። |