2 Kings 18:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ፡ እንሆ፡ ኣብታ ኣብ ግብጺ እትርከብ በትሪ እዚ እተሰብረ ሻምብቆ ትውከል ኣሎኻ፣ ሓደ እንተ ተጸጊዑ ኣብ ኢዱ ኣትዩ ኪወግኣ እዩ። ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ምስ ኵሎም እቶም ኣብኡ ዚውከሉ እውን ከምኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ በዚህ በተ​ቀ​ጠ​ቀጠ በሸ​ም​በቆ በትር በግ​ብፅ ትታ​መ​ና​ለህ፤ ሰው ቢመ​ረ​ኰ​ዘው ተሰ​ብሮ በእጁ ይገ​ባል፥ ያቈ​ስ​ለ​ው​ማል፤ የግ​ብፅ ንጉሥ ፈር​ዖን ለሚ​ታ​መ​ኑ​በት ሁሉ እን​ዲሁ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ በዚህ በተቀጠቀጠ በሸምበቆ በትር በግብጽ ትታመናለህ፤ ሰው ቢመረኰዘው ተሰብሮ በእጁ ይገባል ያቈስለውማል፤ የግብጽ ንጉሥ ፈርዖን ለሚታመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የግብጽ ንጉሥ ይረዳኛል ብለህ አስበህ ከሆነ፥ የተቀጠቀጠ ሸምበቆ እንደሚመረኰዝ ሰው መሆንህ ነው፤ እርሱ ተሰብሮ ስንጣሪው እጅህን ያቆስልሃል፤ እንግዲህ የግብጽ ንጉሥ ለሚተማመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው’ ሲል የአሦር ንጉሠ ነገሥት ይጠይቅሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ግብጼ ካትያ ማዳና ጋደ ቆፔዳዋ ግዶፐ፥ መኤዳ ማቃ ጋትማን ጉፈትያ አሳ ማላ። አያዉ ጎፐ፥ ጋትማይ መእና፥ ፕንጩ ኩሽያ ጫዴነ ማዱንጽሴ። ግብጼ ካቲ ባረናን አማነትያ አሳ ኡባዉ ሄዋ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni Gibs'e kaatiyaa maaddana gaade k'oppeeddawaa gidooppe, me"eedda mak'k'aa gatiman guufetiyaa asaa mala. Ayaw gooppe, gatimay me"ina, pinc'c'uu kushiyaa c'addeenne maduns's'isee. Gibs'e Kaatii barenan ammanettiyaa asaa ubbaw hewaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni izin ammanettiza Gibxey izin zemppishin meqqi wodhdhidi kushen eqqiza dinccettida maqqa mala; Gibxe kawo Paarooneykka banan ammanettiza asa ubbaasikka hessa mala› giidi yootite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢዚን ኣማኔቲዛ ጊብጼይ ኢዚን ዜምፒሺን ሜቂ ዎዲ ኩሼን ኤቂዛ ዲንጬቲዳ ማቃ ማላ፤ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔይካ ባናን ኣማኔቲዛ ኣሳ ኡባሲካ ሄሳ ማላ› ጊዲ ዮቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ኔኒ ግብፀ ካዎይ ማዳና ጋዳ ቆፕያባ ግድኮ፥ መቅዳ ማይረ ፃምአን ካትያ አሳ መላ። ፃምአይ መቅን፥ ፕንጮይ ኩሸ ጫደስነ ማዱንፅሴስ። ግብፀ ካዎይ ባናን አማነትያ አሳ ኡባስ ሄሳ መላ’ ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, neeni Gibxe kawoy maaddana gada qopiyaba gidiko, meqida mayre xam7an katiya asa mela. Xam7ay meqin, pincoy kushe caddesinne madunxisees. Gibxe kawoy banan ammanetiya asa ubbaas hessa mela’ ” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ እንዲህ የምትመካባት ግብፅ የሚደገፍባትን ሰው እጅ ወግታ የምታቈስል የተቀጠቀጠች ሸንበቆ ናት። የግብፅ ንጉሥ ፈርዖንም ለሚመኩበት ሁሉ እንደዚሁ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የግብጽ ንጉሥ ይረዳኛል ብለህ አስበህ ከሆነ፥ የተቀጠቀጠ ሸምበቆ እንደሚመረኰዝ ሰው መሆንህ ነው፤ እርሱ ተሰብሮ ስንጣሪው እጅህን ያቈስልሃል፤ እንግዲህ የግብጽ ንጉሥ ለሚተማመኑበት ሁሉ እንዲሁ ነው’ ሲል የአሦር ንጉሠ ነገሥት ይጠይቅሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ሕዚ ብግብፂ በቲ ጭፍሉቕ በትሪ ሻምብቆ ኢኻ ተኣሚንካ ዘለኻ። ንሱ ንዝተመርኰሶ ሰብ፥ ናብ ኢዱ ኣንኲሉ እዩ ዝኣቱ፤ የንኵሎን የቝስሎንውን፤ ፈርዖን ንጉስ ግብፂ ኸዓ ንዝተኣማመንዎ ዅሎም ከምኡ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ሕጂ ብግብጺ በቲ ጭፍሉቕ በትሪ ሻምብቆ ንዝተመርኰሶ ሰብ ናብ ኢዱ ኣን ኲሉ ዚኣቱ፡ ብእኡ ተኣሚንካ ኢኻ። ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ንዚእመንዎ ዂሎም ከምኡ እዩ።