2 Kings 18:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ኣቢ ጓል ዘካርያስ ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜም የሃያ አም​ስት ዓመት ጐል​ማሳ ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እና​ቱም የዘ​ካ​ር​ያስ ልጅ አቡ ትባል ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዘካርያስ ልጅ አቡ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሀያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሀያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱም አቢያ ተብላ የምትጠራ የዘካርያስ ልጅ ነበረች፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ የሩሳላመን እ ላታማነ ኡዱፑን ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ አቢ ጌተቴ፤ እዛ ዛካራሳ ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I kaatetiyaa wode laytsay aw laatamanne ichchesha; Yerusaalamen I laatamanne udduppun laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Abii geetettee; Iza Zakkaraasa naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen uttidi 29 layth haarides. Iza aayeya Zakaraasa naa Abiyo geetettawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 29 ላይ ሃሪዴስ። ኢዛ ኣዬያ ዛካራሳ ና ኣቢዮ ጌቴታዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ካዎትያ ዎደ ላይ እያዉ ላታማነ እቻሻ፤ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፉን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ አብያ ጌተቴስ፤ እያ ዛካርያሳ ናእዉ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I kawotiya wode laythi iyaw laatamanne ichasha; Yerusalaamen laatamanne uddufun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Abiya geetetees; iya Zakaryaasa na7iw.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ። እናቱ የዘካርያስ ልጅ ስትሆን ስሟ አቢያ ይባል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኻያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱም አቢያ ተብላ የምትጠራ የዘካርያስ ልጅ ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኽነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ጐበዝ ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ኣቡ እትበሃል ጓል ዘካርያስ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኺነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ኣቢ እዩ፡ ንሳ ጓል ዘካርያስ እያ።