2 Kings 18:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ። ኣብ የሩሳሌም ድማ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ ኣቢ ጓል ዘካርያስ ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መንገሥ በጀመረ ጊዜም የሃያ አምስት ዓመት ጐልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዘካርያስ ልጅ አቡ ትባል ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ሀያ ዘጠኝ ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የዘካርያስ ልጅ አቡ ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሀያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ሀያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱም አቢያ ተብላ የምትጠራ የዘካርያስ ልጅ ነበረች፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ካተትያ ዎደ ላይይ አዉ ላታማነ እቼሻ፤ የሩሳላመን እ ላታማነ ኡዱፑን ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ አቢ ጌተቴ፤ እዛ ዛካራሳ ናቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I kaatetiyaa wode laytsay aw laatamanne ichchesha; Yerusaalamen I laatamanne udduppun laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Abii geetettee; Iza Zakkaraasa naatto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen uttidi 29 layth haarides. Iza aayeya Zakaraasa naa Abiyo geetettawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 29 ላይ ሃሪዴስ። ኢዛ ኣዬያ ዛካራሳ ና ኣቢዮ ጌቴታዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ካዎትያ ዎደ ላይ እያዉ ላታማነ እቻሻ፤ የሩሳላመን ላታማነ ኡዱፉን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ አብያ ጌተቴስ፤ እያ ዛካርያሳ ናእዉ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I kawotiya wode laythi iyaw laatamanne ichasha; Yerusalaamen laatamanne uddufun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Abiya geetetees; iya Zakaryaasa na7iw. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ በኢየሩሳሌም ተቀምጦም ሃያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ። እናቱ የዘካርያስ ልጅ ስትሆን ስሟ አቢያ ይባል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖሪያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ኻያ ዘጠኝ ዓመት ገዛ፤ እናቱም አቢያ ተብላ የምትጠራ የዘካርያስ ልጅ ነበረች፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኽነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ጐበዝ ነበረ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝአ። እኖኡ ኣቡ እትበሃል ጓል ዘካርያስ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኺነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዕስራን ትሽዓተን ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ ኣቢ እዩ፡ ንሳ ጓል ዘካርያስ እያ። |