2 Kings 18:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ረቢታት ድማ፡ ንህዝቅያስ በሎም፡ እቲ ዓብዪ ንጉስ ንጉስ ኣሶር ከምዚ ይብል፦ እዚ እትውከልዎ ዘለኹም እንታይ ትውክልቲ እዩ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ራፋስቂስም አላቸው፥ “ለሕዝቅያስ እንዲህ ብላችሁ ንገሩት፦ ታላቁ ንጉሥ የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ ይህ የምትተማመንበት መተማመኛ ምንድን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ራፋስቂስም አላቸው። ለሕዝቅያስ እንዲህ ብላችሁ ንገሩት። ታላቁ የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል። ይህ የምትታመንበት መተማመኛ ምንድር ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአሦር የጦር አዛዦች አንዱ እንዲህ አላቸው፦ “ለሕዝቅያስ እንዲህ በሉት ‘ታላቁ የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ ለመሆኑ እንደዚህ አድርገህ የተማመንክበት ነገር ምንድነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሶረቱ ጋዳዋይ ኡንቱንታ፥ “ህዝቂያሳዉ ሀዋዳን ያጊደ ኦድተ፤ ‘አሶረ ካቲ፥ ዎልቃማይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ ኔን ሀዋ ኬና አያን አማነታድ?’ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asooretuu gadaaway unttuntta, «Hizk'k'iyaasaw hawaadan yaagiide odite; ‹Asoore kaatii, wolk'k'aamay neena hawaadan yaagee; Neeni hawaa keena ayan ammanettaad?› |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Olanchchata kaaleththiza gadawazi isttas, «Intte Hizqiyaasas, ‹Gita Asoore kawoy nena, hayssa mala ne wozina minththiday aazee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦላንቻታ ካሌዛ ጋዳዋዚ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ሂዝቂያሳስ፥ ‹ጊታ ኣሶሬ ካዎይ ኔና፥ ሃይሳ ማላ ኔ ዎዚና ሚንዳይ ኣዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሶረታ ሀላቃይ፥ “ህዝቅያሳስ ሀይሳዳ ያግድ ኦድተ። አሶረ ካዎይ፥ ዎልቃማይ ነና ሀይሳዳ ያጌስ፤ ‘ኔኒ አይብን አማነታዲ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asooreta halaqay, “Hizqiyaasas haysada yaagidi odite. Asoore kawoy, wolqaamay nena haysada yaagees; ‘Neeni aybin ammanetadii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጦር መሪውም እንዲህ አላቸው፤ “ሕዝቅያስን እንዲህ በሉት፤ “ ‘ታላቁ የአሦር ንጉሥ የሚለው ይህ ነው፤ “ለመሆኑ እንዲህ የልብ ልብ እንድታገኝ ያደረገህ ምንድን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአሦር የጦር አዛዦች አንዱ እንዲህ አላቸው፦ “ለሕዝቅያስ እንዲህ በሉት ‘ታላቁ የአሦር ንጉሥ እንዲህ ይላል፦ ለመሆኑ እንደዚህ አድርገህ የተማመንክበት ነገር ምንድን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ራፋስቂስውን በሎም፦ “ንንጉስ ሕዝቅያስ ከምዙይ በልዎ፦ “እቲ ዓብዪ ንጉስ፥ ንጉስ ኣሶር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ እዝ ተኣሚንካዮ ዘለኻ እሙንቶ እዙይ እንታይ እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ራብሳቀ ድማ በሎም፡ ንህዝቅያስ ግዳ በልዎ፡ እቲ ዓብዪ ንጉስ፡ ንጉስ ኣሶር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እዚ ተኣሚንካዮ ዘሎኻ እሙንቶ እዚ እንታይ እዩ እዚ ተኣሚንካዮ ዘሎኻ እሙንቶ እዚ እንታይ እዩ |