2 Kings 18:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ኣሶር ድማ ንታርታንን ራብሳሪስን ራብሳኬስን ካብ ላኪስ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ ምስ ብዙሕ ሰራዊት ናብ የሩሳሌም ሰደደ። ደይቦም ድማ ናብ የሩሳሌም በጽሑ። ምስ ደየቡ ድማ መጺኦም ኣብ ጥቓ እቲ ኣብ ጽርግያ ግራት ፉለር ዘሎ ላዕለዋይ ዲጋ ደው በሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሦርም ንጉሥ ተርታንንና ራፌስን ራፋስቂስንም ከብዙ ሠራዊት ጋር ከለኪሶ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ወደ ኢየሩሳሌም ላካቸው። ወጥተውም ወደ ኢየሩሳሌም ደረሱ፤ በአጣቢውም እርሻ መንገድ ባለችው በላዪኛዪቱ ኩሬ መስኖ አጠገብ ቆሙ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሦርም ንጉሥ ተርታንንና ራፌስን ራፋስቂስንም ከብዙ ሠራዊት ጋር ከለኪሶ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ወደ ኢየሩሳሌም ላከ። ወጥተውም ወደ ኢየሩሳሌም መጡ፤ በመጡም ጊዜ በአጣቢው እርሻ መንገድ ባለችው በላይኛይቱ ኩሬ መስኖ አጠገብ ቆሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ በዚህ እንዳለ የአሦር ንጉሠ ነገሥት እንደገና የተጠናከረ ታላቅ ሠራዊት ከላኪሽ ተንቀሳቅሶ ወደ ኢየሩሳሌም በመዝመት በሕዝቅያስ ላይ አደጋ እንዲጥልበት አዘዘ፤ ያም ሠራዊት ከፍተኛ ሥልጣን ባላቸው ሦስት የጦር አዛዦቹ የሚመራ ነበር፤ እነርሱም ወደ ኢየሩሳሌም እንደ ደረሱ ከላይኛው ኲሬ ውሃ በሚተላለፍበት ቦይ አጠገብ ወደ ልብስ አጣቢዎች መስክ የሚወስደውን መንገድ ያዙ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አሶረ ካቲ ሄዙ ኦላ ጋዳዋቱዋ ጮራ ኦላንቻቱዋና ላክሻ ግያ ካታማፐ ካትያ ህዝቂያሳኮ የሩሳላመ የዴዳ። ኡንቱንቱ ቢደ፥ የሩሳላመ ጋኬድኖ፤ ማዩዋ ሜጭያዋ ጋደ አፍያ ኦግያፐ ቆሞ ባጋና ደእያ፥ ዳጋቴዳ ሃይ ጎግያ ቦይያ ምይያን ኤቄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Asoore kaatii heezzu olaa gadaawatuwaa c'ora olanchchatuwaanna Laakisha giyaa katamaappe Kaatiyaa Hizk'k'iyaasakko Yerusaalame yeddeedda. Unttunttu biide, Yerusaalame gakkeeddino; Mayuwaa Meec'c'iyaawaa Gade afiyaa ogiyaappe k'ommo baggana de'iyaa, dagatteedda haatsay goggiyaa shiik'eedda haatsaa miyiyaan ek'k'eeddinno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asoore kawoy Laakisheppe ba olanchchata azazizaytas waanna gadawaza, izappe kaalli diza gadawazanne olanchchata kaaleththiza gadawaza daro olanchchatara Yuhuda kawoy dizaso Yerusalaame kiitti yeddides. Isttika Yerusalaame biidi may7o meeccizayssa gade giddo efiza oge bolla ganna baggan diza eele haaththi yiza zaraa giddoththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሶሬ ካዎይ ላኪሼፔ ባ ኦላንቻታ ኣዛዚዛይታስ ዋና ጋዳዋዛ፥ ኢዛፔ ካሊ ዲዛ ጋዳዋዛኔ ኦላንቻታ ካሌዛ ጋዳዋዛ ዳሮ ኦላንቻታራ ዩሁዳ ካዎይ ዲዛሶ ዬሩሳላሜ ኪቲ ዬዲዴስ። ኢስቲካ ዬሩሳላሜ ቢዲ ማይኦ ሜጪዛይሳ ጋዴ ጊዶ ኤፊዛ ኦጌ ቦላ ጋና ባጋን ዲዛ ኤሌ ሃ ዪዛ ዛራ ጊዶዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሶረ ካዎይ፥ ታርታና፥ ራፌሳነ ራስፋቅሳ ጌተትያ ሄ ቶራ ሞጮናታ፥ ዳሮ ኦላንቾታራ ላክሶ ካታማፐ ካዋ ህዝቅያሳኮ የሩሳላመ የድስ። ኤንቲ ብድ፥ የሩሳላመ ጋክድ፥ ማኦ ሜጭያ አድያ ጋደ ኤፍያ ኦግያፐ ቆሞ ባጋራ ደእያ፥ ዳጋትዳ ሃይ ጎግያ ዛራ ላንቀን ኤቅዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asoore kawoy, Tartana, Rafeesanne Rasfaqisa geetetiya heedzu toora moconata, daro olanchotara Laakiso katamaape kawa Hizqiyaasako Yerusalaame yeddis. Enti bidi, Yerusalaame gakidi, Ma7o Meecciya addiya gade efiya ogiyape qommo baggara de7iya, dagatida haathay goggiya zara lanqen eqidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሦርም ንጉሥ ከለኪሶ የጦሩን ጠቅላይ አዛዥ፣ ዋና አዛዡንና የጦር መሪውን ከታላቅ ሰራዊት ጋር የይሁዳ ንጉሥ ወዳለበት ወደ ኢየሩሳሌም ላከ፤ እነርሱም ወደ ኢየሩሳሌም መጥተው፣ ወደ ልብስ ዐጣቢው ዕርሻ በሚወስደው መንገድ ላይ የሚገኘው የላይኛው ኵሬ ውሃ በመስኖ የሚወርድበትን ስፍራ ያዙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ በዚህ እንዳለ የአሦር ንጉሠ ነገሥት እንደገና የተጠናከረ ታላቅ ሠራዊት ከላኪሽ ተንቀሳቅሶ ወደ ኢየሩሳሌም በመዝመት በሕዝቅያስ ላይ አደጋ እንዲጥልበት አዘዘ፤ ያም ሠራዊት ከፍተኛ ሥልጣን ባላቸው ሦስት የጦር አዛዦቹ የሚመራ ነበር፤ እነርሱም ወደ ኢየሩሳሌም እንደ ደረሱ ከላይኛው ኲሬ ውሃ በሚተላለፍበት ቦይ አጠገብ ወደ ልብስ አጣቢዎች መስክ የሚወስደውን መንገድ ያዙ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ኣሶር ግና ንተርታንን ራፌስን ንራፋስቂስን ምስ ብርቱዕ ሰራዊት ገይሩ ኻብ ላኪሶ ናብ ንጉስ ሕዝቅያስ ናብ ኢየሩሳሌም ሰደዶም። ደዪቦም ድማ ናብ ኢየሩሳሌም መፁ፤ ኣብ ጥቓ እቲ ኣብ መንገዲ ግራት ሓፃቢ ዘሎ ላዕለዋይ መስኖ ቖሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ኣሶር ግና ንታርታንን ንራብሳሪስን ንራብሳቀን ምስ ብርቱዕ ሰራዊት ገይሩ ኻብ ላኪሽ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ ናብ የሩሳሌም ሰደዶም። ደዪቦም ድማ ናብ የሩሳሌም መጹ፡ ደዪቦም ምስ መጹ ኸኣ፡ ኣብ ጥቓ እቲ ኣብ መገዲ ግራት ሓጻቦ ዘሎ መስኖ ላዕላይ ቀላይ ቈሙ። |