2 Kings 18:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ኣሶር ድማ ንታርታንን ራብሳሪስን ራብሳኬስን ካብ ላኪስ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ ምስ ብዙሕ ሰራዊት ናብ የሩሳሌም ሰደደ። ደይቦም ድማ ናብ የሩሳሌም በጽሑ። ምስ ደየቡ ድማ መጺኦም ኣብ ጥቓ እቲ ኣብ ጽርግያ ግራት ፉለር ዘሎ ላዕለዋይ ዲጋ ደው በሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ሦ​ርም ንጉሥ ተር​ታ​ን​ንና ራፌ​ስን ራፋ​ስ​ቂ​ስ​ንም ከብዙ ሠራ​ዊት ጋር ከለ​ኪሶ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝ​ቅ​ያስ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ላካ​ቸው። ወጥ​ተ​ውም ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ደረሱ፤ በአ​ጣ​ቢ​ውም እርሻ መን​ገድ ባለ​ችው በላ​ዪ​ኛ​ዪቱ ኩሬ መስኖ አጠ​ገብ ቆሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአሦርም ንጉሥ ተርታንንና ራፌስን ራፋስቂስንም ከብዙ ሠራዊት ጋር ከለኪሶ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ወደ ኢየሩሳሌም ላከ። ወጥተውም ወደ ኢየሩሳሌም መጡ፤ በመጡም ጊዜ በአጣቢው እርሻ መንገድ ባለችው በላይኛይቱ ኩሬ መስኖ አጠገብ ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህ በዚህ እንዳለ የአሦር ንጉሠ ነገሥት እንደገና የተጠናከረ ታላቅ ሠራዊት ከላኪሽ ተንቀሳቅሶ ወደ ኢየሩሳሌም በመዝመት በሕዝቅያስ ላይ አደጋ እንዲጥልበት አዘዘ፤ ያም ሠራዊት ከፍተኛ ሥልጣን ባላቸው ሦስት የጦር አዛዦቹ የሚመራ ነበር፤ እነርሱም ወደ ኢየሩሳሌም እንደ ደረሱ ከላይኛው ኲሬ ውሃ በሚተላለፍበት ቦይ አጠገብ ወደ ልብስ አጣቢዎች መስክ የሚወስደውን መንገድ ያዙ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ አሶረ ካቲ ሄዙ ኦላ ጋዳዋቱዋ ጮራ ኦላንቻቱዋና ላክሻ ግያ ካታማፐ ካትያ ህዝቂያሳኮ የሩሳላመ የዴዳ። ኡንቱንቱ ቢደ፥ የሩሳላመ ጋኬድኖ፤ ማዩዋ ሜጭያዋ ጋደ አፍያ ኦግያፐ ቆሞ ባጋና ደእያ፥ ዳጋቴዳ ሃይ ጎግያ ቦይያ ምይያን ኤቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Asoore kaatii heezzu olaa gadaawatuwaa c'ora olanchchatuwaanna Laakisha giyaa katamaappe Kaatiyaa Hizk'k'iyaasakko Yerusaalame yeddeedda. Unttunttu biide, Yerusaalame gakkeeddino; Mayuwaa Meec'c'iyaawaa Gade afiyaa ogiyaappe k'ommo baggana de'iyaa, dagatteedda haatsay goggiyaa shiik'eedda haatsaa miyiyaan ek'k'eeddinno.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asoore kawoy Laakisheppe ba olanchchata azazizaytas waanna gadawaza, izappe kaalli diza gadawazanne olanchchata kaaleththiza gadawaza daro olanchchatara Yuhuda kawoy dizaso Yerusalaame kiitti yeddides. Isttika Yerusalaame biidi may7o meeccizayssa gade giddo efiza oge bolla ganna baggan diza eele haaththi yiza zaraa giddoththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሶሬ ካዎይ ላኪሼፔ ባ ኦላንቻታ ኣዛዚዛይታስ ዋና ጋዳዋዛ፥ ኢዛፔ ካሊ ዲዛ ጋዳዋዛኔ ኦላንቻታ ካሌዛ ጋዳዋዛ ዳሮ ኦላንቻታራ ዩሁዳ ካዎይ ዲዛሶ ዬሩሳላሜ ኪቲ ዬዲዴስ። ኢስቲካ ዬሩሳላሜ ቢዲ ማይኦ ሜጪዛይሳ ጋዴ ጊዶ ኤፊዛ ኦጌ ቦላ ጋና ባጋን ዲዛ ኤሌ ሃ ዪዛ ዛራ ጊዶዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሶረ ካዎይ፥ ታርታና፥ ራፌሳነ ራስፋቅሳ ጌተትያ ሄ ቶራ ሞጮናታ፥ ዳሮ ኦላንቾታራ ላክሶ ካታማፐ ካዋ ህዝቅያሳኮ የሩሳላመ የድስ። ኤንቲ ብድ፥ የሩሳላመ ጋክድ፥ ማኦ ሜጭያ አድያ ጋደ ኤፍያ ኦግያፐ ቆሞ ባጋራ ደእያ፥ ዳጋትዳ ሃይ ጎግያ ዛራ ላንቀን ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asoore kawoy, Tartana, Rafeesanne Rasfaqisa geetetiya heedzu toora moconata, daro olanchotara Laakiso katamaape kawa Hizqiyaasako Yerusalaame yeddis. Enti bidi, Yerusalaame gakidi, Ma7o Meecciya addiya gade efiya ogiyape qommo baggara de7iya, dagatida haathay goggiya zara lanqen eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአሦርም ንጉሥ ከለኪሶ የጦሩን ጠቅላይ አዛዥ፣ ዋና አዛዡንና የጦር መሪውን ከታላቅ ሰራዊት ጋር የይሁዳ ንጉሥ ወዳለበት ወደ ኢየሩሳሌም ላከ፤ እነርሱም ወደ ኢየሩሳሌም መጥተው፣ ወደ ልብስ ዐጣቢው ዕርሻ በሚወስደው መንገድ ላይ የሚገኘው የላይኛው ኵሬ ውሃ በመስኖ የሚወርድበትን ስፍራ ያዙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ በዚህ እንዳለ የአሦር ንጉሠ ነገሥት እንደገና የተጠናከረ ታላቅ ሠራዊት ከላኪሽ ተንቀሳቅሶ ወደ ኢየሩሳሌም በመዝመት በሕዝቅያስ ላይ አደጋ እንዲጥልበት አዘዘ፤ ያም ሠራዊት ከፍተኛ ሥልጣን ባላቸው ሦስት የጦር አዛዦቹ የሚመራ ነበር፤ እነርሱም ወደ ኢየሩሳሌም እንደ ደረሱ ከላይኛው ኲሬ ውሃ በሚተላለፍበት ቦይ አጠገብ ወደ ልብስ አጣቢዎች መስክ የሚወስደውን መንገድ ያዙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ኣሶር ግና ንተርታንን ራፌስን ንራፋስቂስን ምስ ብርቱዕ ሰራዊት ገይሩ ኻብ ላኪሶ ናብ ንጉስ ሕዝቅያስ ናብ ኢየሩሳሌም ሰደዶም። ደዪቦም ድማ ናብ ኢየሩሳሌም መፁ፤ ኣብ ጥቓ እቲ ኣብ መንገዲ ግራት ሓፃቢ ዘሎ ላዕለዋይ መስኖ ቖሙ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ኣሶር ግና ንታርታንን ንራብሳሪስን ንራብሳቀን ምስ ብርቱዕ ሰራዊት ገይሩ ኻብ ላኪሽ ናብ ንጉስ ህዝቅያስ ናብ የሩሳሌም ሰደዶም። ደዪቦም ድማ ናብ የሩሳሌም መጹ፡ ደዪቦም ምስ መጹ ኸኣ፡ ኣብ ጥቓ እቲ ኣብ መገዲ ግራት ሓጻቦ ዘሎ መስኖ ላዕላይ ቀላይ ቈሙ።