2 Kings 18:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በቲ ግዜ እቲ፡ ህዝቅያስ ነቲ ወርቂ ካብ ኣፍደገ ቤተ መቕደስ የሆዋን ካብቲ ንጉስ ይሁዳ ህዝቅያስ ዝሸፈኖ ኣዕኑድን ቆሪጹ ንንጉስ ኣሶር ሃቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያን ጊዜም ሕዝ​ቅ​ያስ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መቅ​ደስ ደጆ​ችና የይ​ሁዳ ንጉሥ ሕዝ​ቅ​ያስ ከለ​በ​ጣ​ቸው መቃ​ኖች ወር​ቁን ቈረጠ፤ ለአ​ሦ​ርም ንጉሥ ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ጊዜም ሕዝቅያስ ከእግዚአብሔር መቅደስ ደጆችና የይሁዳ ንጉሥ ሕዝቅያስ ከለበጣቸው መቃኖች ወርቁን ቈረጠ፥ ለአሦርም ንጉሥ ሰጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም በቤተ መቅደሱ መግቢያ በሮች ላይ ተለብጦ የነበረውን ወርቅና እርሱም ራሱ በቤተ መቅደሱ የበር ዐምዶች ላይ ለብጦት የነበረውን ወርቅ ጭምር ወደ ሰናክሬም ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ይሁዳ ካቲ ህዝቂያሰ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ፐንግያ ሳንቃቱዋ ማይ ኡቴዳ ዎርቃነ ቃይ እ ባረ ሁጲያዉ ሄ ፐንገ ቆስለቱዋ ማይዝ ዎዳ ዎርቃ ፖቂ ቃሪደ፥ አሶረ ካትያዉ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Yihudaa Kaatii Hizk'k'iyaase Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa penggiyaa sank'k'atuwaa mayyi utteedda work'k'aanne k'ay I bare huup'iyaw he pengge k'osiletsatuwaa mayzzi wotseedda work'k'aa pok'k'i k'aariide, Asoore kaatiyaw yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Yuhuda kawo Hizqiyaasi Xoossa Keeththa sanqqata bollanne qosilaththata bolla meeshettida worqqata Asoore kawos shoddi shoddi immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ዩሁዳ ካዎ ሂዝቂያሲ ጾሳ ኬ ሳንቃታ ቦላኔ ቆሲላታ ቦላ ሜሼቲዳ ዎርቃታ ኣሶሬ ካዎስ ሾዲ ሾዲ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ይሁዳ ካዎይ ህዝቅያስ፥ ፆሳ ኬ ፐንግያ ሳንቃታ ትይዳ ዎርቃነ እ ባ ሁጰን ፐንገ ቱቀታ ትይዳ ዎርቃ ቃርድ፥ አሶረ ካዋስ የድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Yihuda kawoy Hizqiyaasi, Xoossa keetha pengiya sanqata tiyida worqanne I ba huuphen penge tuuqeta tiyida worqaa qaaridi, Asoore kawas yeddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚህ ጊዜም የይሁዳ ንጉሥ ሕዝቅያስ፣ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ መዝጊያዎችና መቃኖች ላይ የለበጠውን ወርቅ ነቃቅሎ ለአሦር ንጉሥ ሰጠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም በቤተ መቅደሱ መግቢያ በሮች ላይ ተለብጦ የነበረውን ወርቅና እርሱም ራሱ በቤተ መቅደሱ የበር ዐምዶች ላይ ለብጦት የነበረውን ወርቅ ጭምር ወደ ሰናክሬም ላከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምኡውን ሕዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ነቲ መዓፁ መቕደስ እግዚኣብሄርን ልዳውቱን ለቢጥዎ ዝነበረ ወርቂ ባዕሉ ቐንጢጡ ንንጉስ ኣሶር ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ጊዜ እቲኣ ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ነቲ መዓጹ መቕደስ እግዚኣብሄርን ልዳውትን ለቢጥዎ ዝነበረ ወርቂ ህዝቅያስ ባዕሉ ቐንጢጡ ንንጉስ ኣሶር ሀቦ።