2 Kings 18:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ድማ ናብ ንጉስ ኣሶር ናብ ላኪሽ ለኣኸ፡ በዲለ ኣለኹ። ካባይ ንድሕሪት ተመለስ፤ ነቲ ኣብ ልዕለይ ኣንቢርካዮ፡ ኣነ ክጻወሮ እየ። ንጉስ ኣሶር ድማ ንህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ሰለስተ ሚእቲ መክሊት ብሩርን ሰላሳ መክሊት ወርቅን ሸሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳም ንጉሥ ሕዝቅያስ፥ “በድያለሁ፥ ከእኔ ተመለስ፤ የምትጭንብኝንም ሁሉ እሸከማለሁ” ብሎ ወደ አሦር ንጉሥ ወደ ለኪሶ መልእክተኞችን ላከ። የአሦርም ንጉሥ በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ ላይ ሦስት መቶ መክሊት ብርና ሠላሳ መክሊት ወርቅ ጫነበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳም ንጉሥ ሕዝቅያስ። በድያለሁ፥ ከእኔ ተመለስ፤ የምትጭንብኝን ሁሉ እሸከማለሁ ብሎ ወደ አሦር ንጉሥ ወደ ለኪሶ ላከ። የአሦርም ንጉሥ በይሁዳ ንጉሥ በሕዝቅያስ ላይ ሦስት መቶ መክሊት ብርና ሠላሳ መክሊት ወርቅ ጫነበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቅያስም በላኪሽ ሰፍሮ ለነበረው ለሰናክሬም “እኔ በድያለሁ፤ እባክህን አቁም፤ የምትጠይቀኝን ሁሉ እከፍላለሁ” ሲል መልእክት ላከ፤ ንጉሠ ነገሥቱም “እኔ የምፈልገው ዐሥር ሺህ ኪሎ ብርና አንድ ሺህ ኪሎ ወርቅ እንድትልክልኝ ነው” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ይሁዳ ካቲ ህዝቂያሰ ላክሻ ካታማን ደእያ አሶረ ካትያ ሳናክሬማዉ ኪታ የዲደ፥ “ታን ባይዛድ። ሀያና ታ ቢታ የዳደ ከሳ። ኔን ታና ኦቼዳዋ አያነ ታ እማና” ያጌዳ። አሶረ ካቲ ይሁዳ ካትያ ህዝቂያሳ፥ “ኔን ታሙ ሻአ ኪሎ ግራመ ብራነ እት ሻአ ኪሎ ግራመ ዎርቃ ታዉ የዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina Yihudaa Kaatii Hizk'k'iyaase Laakisha kataman de'iyaa Asoore Kaatiyaa Sanaakireemaw kiitaa yeddiide, «Taani bayzzaad. Hayyanaa ta biittaa yeddaade kesa. Neeni taana oochcheeddawaa ayaanne ta immana» yaageedda. Asoore kaatii Yihudaa Kaatiyaa Hizk'k'iyyaasa, «Neeni tammu sha"a kiilo giraame biraanne itti sha"a kiilo giraame work'k'aa taw yedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Yuhuda kawo Hizqiyaasi, «Qohiday tana; ne taappe simmarkkii! Ta nees ne oychchida miishshi ubbaaka qanxxana» giidi Laakishen diza Asoore kawozas he kiitaa yeddides. Asoore kawozi Yuhuda kawo Hizqiyaasas, «Ne taas 10,000 kilo biranne 1,000 kilo worqqa yedda» gi zaarides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዩሁዳ ካዎ ሂዝቂያሲ፥ «ቆሂዳይ ታና፤ ኔ ታፔ ሲማርኪ! ታ ኔስ ኔ ኦይቺዳ ሚሺ ኡባካ ቃንጻና» ጊዲ ላኪሼን ዲዛ ኣሶሬ ካዎዛስ ሄ ኪታ ዬዲዴስ። ኣሶሬ ካዎዚ ዩሁዳ ካዎ ሂዝቂያሳስ፥ «ኔ ታስ 10,000 ኪሎ ቢራኔ 1,000 ኪሎ ዎርቃ ዬዳ» ጊ ዛሪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ ይሁዳ ካዎይ ህዝቅያስ ላክሶ ካታማን ደእያ አሶረ ካዋ ሳናክሬማስ ኪታ የድድ፥ “ታኒ ባላስ፤ ሀያና ታ ቢታ የዳዳ ከያ። ኔኒ ታና ኦይችዳባ አይባካ ታ ነዉ እማና” ያግስ። አሶረ ካዎይ፥ ይሁዳ ካዋ ህዝቅያሳኮ፥ “ኔኒ 10,000 ክሎ ግራመ ብራነ 1,000 ክሎ ግራመ ዎርቃ ታዉ የዳ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Yihuda kawoy Hizqiyaasi Laakiso kataman de7iya Asoore kawa Sanakreemas kiitaa yeddidi, “Taani balas; hayyana ta biitta yeddada keya. Neeni tana oychidaba aybaka ta new immana” yaagis. Asoore kawoy, Yihuda kawa Hizqiyaasako, “Neeni 10,000 kilo giraame biranne 1,000 kilo giraame worqa taw yedda” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ የይሁዳ ንጉሥ ሕዝቅያስ፣ “በደለኛው እኔ ነኝ፤ ተመለስልኝ፤ እኔም የምትጠይቀኝን ሁሉ እከፍላለሁ፤” ሲል በለኪሶ ወደ ሰፈረው ወደ አሦር ንጉሥ ይህን መልእክት ላከ። የአሦርም ንጉሥ፣ የይሁዳን ንጉሥ ሕዝቅያስን ሦስት መቶ መክሊት ብርና ሠላሳ መክሊት ወርቅ እንዲያገባለት ጠየቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቅያስም በላኪሽ ሰፍሮ ለነበረው ለሰናክሬም “እኔ በድያለሁ፤ እባክህን አቁም፤ የምትጠይቀኝን ሁሉ እከፍላለሁ” ሲል መልእክት ላከ፤ ንጉሠ ነገሥቱም “እኔ የምፈልገው ዐሥር ሺህ ኪሎ ብርና አንድ ሺህ ኪሎ ወርቅ እንድትልክልኝ ነው” ሲል መለሰለት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ሰናክሬም ንጉስ ኣሶር ኣብ ለኪሽ እንተሎ፥ ሕዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ “በዲለ እየ፤ ግና ዘሰከምካኒ ክስከም እየ እሞ፥ ካብ ምድረይ ተመለስ” ኢሉ ልኡኻት ሰደደ፤ ሰናክሬም ከዓ ንሕዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ፥ “ዓሰርተ ሽሕ ኪሎ ግራም ብሩርን ሽሕ ኪሎ ግራም ወርቅን ክፈል” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ናብ ንጉስ ኣሶር ናብ ላኪሽ ልኢኹ፡ በዲለ እየ እሞ፡ ካባይ ተመለስ፡ እቲ እትጽዕነኒ እጸውር፡ በለ። ንጉስ ኣሶር ከኣ ኣብ ልዕሊ ህዝቅያስ ንጉስ ይሁዳ ሰለስተ ሚእቲ ታለንት ብሩርን ሰላሳ ታለንት ወርቅን ጸዐኖ። |