2 Kings 17:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤል ድማ ብሕቡእ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ዘይቅኑዕ ገበሩ፣ ኣብ ኵለን ከተማታቶም ከኣ ካብ ግምቢ ሓለዋ ኽሳዕ እታ ብመንደቕ እተኸበበት ኸተማ በረኽቲ ሰርሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች በአምላካቸው በእግዚአብሔር ላይ ቅን ያልሆነን ነገር በስውር አደረጉ፤ በከተሞቻቸውም ሁሉ ከዘበኞች ግንብ ጀምሮ እስከ ተመሸገች ከተማ ድረስ በከፍታዎች ላይ መስገጃዎችን ሠሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች በአምላካቸው በእግዚአብሔር ላይ ቅን ያልሆነን ንገር በስውር አደረጉ፤ በከተሞቻቸውም ሁሉ ከዘበኞች ግንብ ጀምሮ እስከ ተመሸገች ከተማ ድረስ በከፍታዎቹ ላይ መስገጃዎችን ሠሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤላውያን አምላካቸው እግዚአብሔር የሚጠላውን ነገር ሁሉ አደረጉ፤ ከዘብ ጠባቂዎች ማማ አንሥቶ እስከ ትልቅ ከተማ ድረስ በገጠር ከተሞቻቸው ሁሉ በየኰረብታዎቹ የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችን ሠሩ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ቦላ ኢታባ ጌማን ኦድኖ፤ ቄር ጉ ሞፐ ቢደ፥ ዎጋ ዎልቃማ ካታማ ጋካናዉ ደእያ ግሹዋን ኡባን ባረንቱ ጎይንያ ቃ ሳኣ መድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa Asay Med'ina Godaa barenttu S'oossaa bolla iitabaa geeman ootseeddino; k'eeri guutsa mootsaappe biide, wogga wolk'k'aama katamaa gakkanaw de'iyaa gishuwaan ubbaan barenttu goynniyaa d'ok'k'a sa'aa med'd'eeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay GODAA bantta Xoossaa bolla iita miish geemara ooththida; naagizasohotappe doommidi miixara giigi diza katama gakkanaas asay diza sohon ubbaan zumbullata bolla banttas goynnanasoho ooththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳ ባንታ ጾሳ ቦላ ኢታ ሚሽ ጌማራ ኦዳ፤ ናጊዛሶሆታፔ ዶሚዲ ሚጻራ ጊጊ ዲዛ ካታማ ጋካናስ ኣሳይ ዲዛ ሶሆን ኡባን ዙምቡላታ ቦላ ባንታስ ጎይናናሶሆ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ጎዳ ባንታ ፆሳ ቦላ ጌማን ኢታባ ኦዶሶና፤ ጉ ሞፈ ብድ፥ ግታ ካታማ ጋካናዉ ደእያ በሳ ኡባን ባንታዉ ቃ ጎይኖ በሳታ መዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay Godaa banta Xoossaa bolla geeman iitabaa oothidosona; guutha moothafe bidi, gita katama gakanaw de7iya bessa ubban bantaw dhoqa goyinno bessata medhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን በአምላካቸው በእግዚአብሔር ላይ ትክክል ያልሆነ ነገር በስውር አደረጉ፤ ከቃፊር መጠባበቂያ ማማ አንሥቶ እስከ ተመሸገው ከተማ ባሉት መኖሪያዎቻቸው ሁሉ በሚገኙት ኰረብቶች ላይ ማምለኪያ ስፍራዎችን ሠሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን አምላካቸው እግዚአብሔር የሚጠላውን ነገር ሁሉ አደረጉ፤ ከዘብ ጠባቂዎች ማማ አንሥቶ እስከ ትልቅ ከተማ ድረስ በገጠር ከተሞቻቸው ሁሉ በየኰረብታዎቹ የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችን ሠሩ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እወ! ደቂ እስራኤል ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ዘይቅኑዕ ነገር ብሕቡእ ገበሩ። ካብ ግንቢ ሓሻኽር ጀሚሮም ክሳዕ እታ ዕርድቲ ኸተማ ኣብ ኵለን ከተማታቶም ድማ ጣዖት ዘምልኹሉ ኣብ በረኽቲ ቦታታት መሰውኢ ሰርሑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እወ፡ ደቂ እስራኤል ኣብ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ዘይቅኑዕ ነገር ብሕቡእ ገበሩ። ካብ ግምቢ ዘብዔኛታት ጀሚሮም ክሳዕ እታ ዕርድቲ ኸተማ ኣብ ኲለን ከተማታቶም ድማ በረኽቲ ሰርሑ። |