2 Kings 17:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ከምዚ ኢሎም ኣብ ልዕሊ እቲ ካብ ምድሪ ግብጺ ኣብ ትሕቲ ኢድ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ዘደየቦም እግዚኣብሄር ኣምላኾም ሓጢኣት ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ከግ​ብፅ ንጉሥ ከፈ​ር​ዖን እጅ፥ ከግ​ብፅ ምድር ያወ​ጣ​ቸ​ውን አም​ላ​ካ​ቸ​ውን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን በድ​ለው ነበ​ርና፥ ሌሎ​ች​ንም አማ​ል​ክት አም​ል​ከው ነበ​ርና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች ከግብጽ ንጉሥ ከፈርዖን እጅ፥ ከግብጽ ምድር ያወጣቸውን አምላካቸውን እግዚአብሔርን በድለው ነበርና፥ ሌሎችንም አማልክት አምልከው ነበርና፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም የሆነበት ምክንያት እስራኤላውያን በሠሩት ኃጢአት ከግብጽ ንጉሥ እጅ በመታደግ አውጥቶ ወደ ተስፋይቱ ምድር የመራቸውን አምላካቸውን እግዚአብሔርን በማሳዘናቸው ነበር፤ ይኸውም ለባዕዳን አማልክት ሰገዱ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዌ ኡባይ ሀኔዳዌ፥ እስራኤልያ አሳይ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ቦላ፥ ኡንቱንቱ ግብጼፐ፥ ግብጼ ካትያ ኩሽያፐ ከሴዳዋ ቦላ ናጋራ ኦዳ ጋሱዋና። ቃይ ኡንቱንቱ ሀራ ጾሳቶ ጎይኒደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawe ubbay haneeddawe, Israa'eeliyaa Asay Med'ina Godaa barenttu S'oossaa bolla, unttunttu Gibs'eppe, Gibs'e kaatiyaa kushiyaappe kesseeddawaa bolla nagaraa ootseedda gaasuwaana. K'ay unttunttu hara s'oossatoo goynniide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi ubbay istta bolla gakkiday Gibxe kawo Paaroones haareteththafe kessida GODAA bantta Xoossaa istti qohida gishshassinne hara eeqa xoossatas goynnida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ኡባይ ኢስታ ቦላ ጋኪዳይ ጊብጼ ካዎ ፓሮኔስ ሃሬቴፌ ኬሲዳ ጎዳ ባንታ ጾሳ ኢስቲ ቆሂዳ ጊሻሲኔ ሃራ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኒዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይስ ኡባይ ሀንዳይ፥ እስራኤለ አሳይ ጎዳ ባንታ ፆሳ ቦላ፥ ኤንታ ግብፀፈ፥ ግብፀ ካዋ ኩሸፐ ከስዳይሳ ቦላ ናጋራ ኦዳ ግሾሳ። ቃስ ኤንቲ ሀራ ፆሳታስ ጎይንድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysi ubbay haniday, Isra7eele asay Godaa banta Xoossaa bolla, enta Gibxefe, Gibxe kawa kushepe kessidaysa bolla nagara oothida gishosa. Qassi enti hara xoossatas goyinnidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ እስራኤላውያን ይህ ሁሉ ሊደርስባቸው የቻለው፣ ከግብፅ ምድር ከፈርዖን አገዛዝ ከግብፅ ንጉሥ ያወጣቸውን አምላካቸውን እግዚአብሔርን ስለ በደሉት ነው፤ እንዲሁም ሌሎች አማልክትን በማምለክ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም የሆነበት ምክንያት እስራኤላውያን በሠሩት ኃጢአት ከግብጽ ንጉሥ እጅ በመታደግ አውጥቶ ወደ ተስፋይቱ ምድር የመራቸውን አምላካቸውን እግዚአብሔርን በማሳዘናቸው ነበር፤ ይኸውም ለባዕዳን አማልክት ሰገዱ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ዝኾነ ኸዓ ደቂ እስራኤል ነቲ ኻብ ባርነት ፈርዖን ንጉስ ግብፂ፥ ካብ ምድሪ ግብፂ ሓራ ዘውፅኦም እግዚኣብሄር ኣምላኾም ስለ ዝበደሉን፥ ንኻልኦት ኣማልኽቲውን ስለ ዘምለኹን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ከኣ ነቲ ኻብ ትሕቲ ኢድ ፈርኦን ንጉስ ግብጺ ኻብ ምድሪ ግብጺ ዘደየቦም እግዚኣብሄር ኣምላኾም ስለ ዝበደሉ፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲውን ስለ ዝፈርሁ እዩ ኸምኡ ዝዀነ።