2 Kings 17:41 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዞም ኣህዛብ እዚኣቶም ድማ ንእግዚኣብሄር ፈሪሆም፡ ነቲ እተቐርጸ ምስሊታቶምን ንደቆምን ንደቆምን የገልግሉ ነበሩ። ከምቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ፡ ክሳዕ ሎሚ እውን ከምኡ ይገብሩ ኣለዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚ​ህም አሕ​ዛብ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ይፈሩ ነበር፤ ደግ​ሞም የተ​ቀ​ረጹ ምስ​ሎ​ቻ​ቸ​ውን ያመ​ልኩ ነበር፤ ልጆ​ቻ​ቸ​ውም፥ የልጅ ልጆ​ቻ​ቸ​ውም አባ​ቶ​ቻ​ቸው እን​ዳ​ደ​ረጉ እስከ ዛሬ ድረስ እን​ዲሁ ያደ​ር​ጋሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህም አሕዛብ እግዚአብሔርን ይፈሩ ነበር፤ ደግሞም የተቀረጹ ምስሎቻቸውን ያመልኩ ነበር፤ ልጆቻቸውም የልጅ ልጆቻቸውም አባቶቻቸው እንዳደረጉ እንዲሁ እስከ ዛሬ ድረስ ያደርጋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚያ ሕዝቦች በዚሁ ዓይነት እግዚአብሔርን ማምለክ ጀመሩ፤ በሌላ በኩል ግን ለጣዖቶቻቸው ይሰግዱ ነበር፤ ዘሮቻቸውም እስከ ዛሬ ድረስ ይህንኑ ዓይነት አምልኮ እንደ ቀጠሉ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ አሳቱ መና ጎዳዉ ያዪደካ፥ እት ባጋና ባረንቱ ኤቃ ምስለቶ ጎይኒኖ። ሀቼ ጋካናስካ ኡንቱንቱ ዘረይ ኡንቱንቱ አዎቱ ጎይንያዋዳን ጎይኒደ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He asatuu Med'ina Godaw yayyiiddekka, itti baggana barenttu eek'aa misiletoo goynniino. Hachche gakkanaasikka unttunttu zeretsay unttunttu aawotuu goynniyaawaadan goynniidde de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayti ha dereti issi baggara GODAAS goynnikokka hara baggara qasse ba giigsida eeqa xoossatas haggazeettes. Istta naytinne isttas nayta naytikka kase istta aawati ooththida mala ha7ikka izaththo ooththeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቲ ሃ ዴሬቲ ኢሲ ባጋራ ጎዳስ ጎይኒኮካ ሃራ ባጋራ ቃሴ ባ ጊግሲዳ ኤቃ ጾሳታስ ሃጋዜቴስ። ኢስታ ናይቲኔ ኢስታስ ናይታ ናይቲካ ካሴ ኢስታ ኣዋቲ ኦዳ ማላ ሃኢካ ኢዛ ኦቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ አሳት ጎዳ ጎይንሸካ፥ እስ ባጋራ ባንታ ኤቃ ምስለታ ጎይኖሶና። ሀች ጋካናዉ ኤንታ ኮቻይ ኤንታ አዋት ጎይነይሳዳ ጎይንሸ ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He asati Godaa goyinnisheka, issi baggara banta eeqa misileta goyinnoosona. Hachi gakanaw enta kochay enta aawati goyinneysada goyinnishe de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ሕዝቦች ምንም እንኳ በአንድ ወገን እግዚአብሔርን ቢያመልኩትም፣ የተቀረጹ ምስሎቻቸውንም ያገለግሉ ነበር። ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸውም አባቶቻቸው ያደረጉትን ዛሬም እንደ ቀጠሉበት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚያ ሕዝቦች በዚሁ ዐይነት እግዚአብሔርን ማምለክ ጀመሩ፤ በሌላ በኩል ግን ለጣዖቶቻቸው ይሰግዱ ነበር፤ ዘሮቻቸውም እስከ ዛሬ ድረስ ይህንኑ ዐይነት አምልኮ እንደ ቀጠሉ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እቶም ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ይፈርሕዎ ነበሩ፤ ንዝተቐረፁ ምስልታቶምውን የምልኹ ነበሩ። ደቆምን ደቂ ደቆምን ድማ ኽሳዕ ሎሚ ኸምቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ይገብሩ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምኡ እዞም ህዝብታት እዚኣቶም ከኣ የገልግልዎን ነበሩ። እቶም ደቆምን፡ ንሳቶም ድማ ክሳዕ ሎሚ ኸምቲ ኣቦታቶም ዝገበርዎ ይገብሩ ኣለው።