2 Kings 17:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ኣሶር ድማ ናብ ንጉስ ግብጺ ልኡኻት ሰዲዱ ከምቲ ዓመት ዓመት ንንጉስ ኣሶር ዘምጽኦ ህያብ ስለ ዘይነበረ፡ ኣብ ሆሴእ ውዲት ረኸበ። ስለዚ ንጉስ ኣሶር ዓጽዩ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ኣሰሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአሦርም ንጉሥ በሆሴዕ ላይ ዐመፅ አገኘ፤ መልእክተኞችን ወደ ግብፅ ንጉሥ ወደ ሴጎር ልኮ ነበርና፤ እንደ ልማዱም በየዓመቱ ለአሦር ንጉሥ ግብር አልሰጠምና፤ ስለዚህ የአሦር ንጉሥ ተዋጋው፤ ይዞም በወህኒ ቤት አሰረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአሦርም ንጉሥ በሆሴዕ ላይ ዓመፅ አገኘ፤ መልእክተኞችን ወደ ግብጽ ንጉሥ ወደ ሴጎር ልኮ ነበርና፤ እንደ ልማዱም በየዓመቱ ለአሦር ንጉሥ ግብር አልሰጠምና፤ ስለዚህ የአሦር ንጉሥ ይዞ በወህኒ ቤት አሰረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ከጥቂት ዓመቶች በኋላ ንጉሥ ሆሴዕ፥ ሶእ ተብሎ ወደሚጠራው ወደ ግብጽ ንጉሥ መልእክተኞች በመላክ ይረዳው ዘንድ ጠየቀ፤ በየዓመቱ ለአሦር ንጉሥ ይሰጠው የነበረውንም ግብር አቆመ፤ ሰልምናሶር ይህን በሰማ ጊዜ ሆሴዕን አስይዞ ወህኒ ቤት አስገባው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አማሬዳ ላይፐ ስምና፥ ካቲ ሆሴእ ሶእ ግያ ግብጼ ካትያዉ ኪታ የዲደ፥ ባረና ማዳና ማላ ኦቼዳ። ያቲደ ካሰዋዳን አሶረ ካትያዉ ጊርያዋ አግ ባሼዳ። ካቲ ሻልማንኤሰር ሄዋ ስሲደ፥ አ ኦይደ፥ ቃሾ ጎልያ ገልሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin amareeda laytsaappe simmina, Kaatii Hossee'i Soo'i giyaa Gibs'e kaatiyaw kiitaa yeddiide, barena maaddana mala oochcheedda. Yaatiide kasewaadan Asoore kaatiyaw giiriyaawaa aggi basheedda. Kaatii Shalmman"eeseri hewaa sisiide, Aa oytsiidde, k'asho golliyaa gelisseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hose7ey Gibxe kawo Sigoorekko kiita yeddida gishshassinne kase izi Asoore kawos layththan layththan giira giirizayssa diggida gishshas Asoore kawoy Hose7ey iza kaddidayssa erides; hessa gishshas Saliminaasoorey iza oykki qasho keeththan yeggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሆሴኤይ ጊብጼ ካዎ ሲጎሬኮ ኪታ ዬዲዳ ጊሻሲኔ ካሴ ኢዚ ኣሶሬ ካዎስ ላይን ላይን ጊራ ጊሪዛይሳ ዲጊዳ ጊሻስ ኣሶሬ ካዎይ ሆሴኤይ ኢዛ ካዲዳይሳ ኤሪዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሳሊሚናሶሬይ ኢዛ ኦይኪ ቃሾ ኬን ዬጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጉ ላይፈ ጉየ፥ ካዎይ ሆሰይ፥ ግብፀ ካዋ ሰጎራስ ኪታ የድድ፥ ባና ማዳና መላ ኦይችስ። ካሰይሳዳ አሶረ ካዋስ ጊራ እመይሳ አጋግስ። ካዎይ ሳልምናሶር ሄሳ ስእዳ ዎደ እያ ኦይድ፥ ቃሾ ኬ ገልስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin guutha laythafe guye, kawoy Hosey, Gibxe kawa Segoras kiita yeddidi, bana maaddana mela oychis. Kaseysada Asoore kawas giira immeysa aggaagis. Kawoy Salminasoori hessa si7ida wode iya oythidi, qasho keethi gelsis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሦር ንጉሥ ግን ሆሴዕ እንደ ከዳው ተገነዘበ፤ ምክንያቱም ወደ ግብፅ ንጉሥ ወደ ሲጎር መልክተኞች ስለላከና በየዓመቱም ያደርግ እንደ ነበረው ለአሦር ንጉሥ ስላልገበረ ነው፤ ከዚህም የተነሣ ስልምናሶር ይዞ ወህኒ ቤት አስገባው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን ከጥቂት ዓመቶች በኋላ ንጉሥ ሆሴዕ፥ ሶእ ተብሎ ወደሚጠራው ወደ ግብጽ ንጉሥ መልእክተኞች በመላክ ይረዳው ዘንድ ጠየቀ፤ በየዓመቱ ለአሦር ንጉሥ ይሰጠው የነበረውንም ግብር አቆመ፤ ሰልምናሶር ይህን በሰማ ጊዜ ሆሴዕን አስይዞ ወህኒ ቤት አስገባው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ኣሶር ኣብ ልዕሊ ሆሴዕ ዓመፅ ረኸበ፤ ሆሴዕ ናብ ሴጎር ንጉስ ግብፂ ልኡኻት ሰዲዱ ሓገዝ ለሚኑ ነይሩ እዩሞ። እቲ በብዓመቱ ዝኸፍሎ ዝነበረ ግብሪ ድማ ምስዳድ ኣበየ። ሽዑ ንጉስ ኣሶር ንሆሴዕ ኣሲሩ ኣብ ቤት ማእሰርቲ ዓፀዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ኣሶር ግና ኣብ ሆሴእ ዕልወት ረኸበ፡ ንሱ ናብ ሶእ ንጉስ ግብጺ ልኡኻት ሰዲዱ፡ ከምቲ ዓመት ንዓመት ዚገብሮ ዝነበረ፡ ንንጉስ ኣሶር ግብሪ ኣይሰደደሉን እሞ፡ እቲ ንጉስ ኣሶር ድማ ኣሲሩ ኣብ ቤት እሱራት ዐጸዎ። |