2 Kings 17:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ምስኦም ኪዳን ኣተወሎም፡ ኣዚዙ ድማ ከምዚ በሎም፦ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኣይትፍራህ፡ ኣይትሰግደሎም፡ ኣይተገልግሎምን ኣይትስውኣሎምን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከእ​ነ​ርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደ​ረገ፤ እን​ዲ​ህም ብሎ አዘ​ዛ​ቸው፥ “ሌሎ​ችን አማ​ል​ክት አት​ፍ​ሩ​አ​ቸው፤ አት​ስ​ገ​ዱ​ላ​ቸ​ውም፤ አታ​ም​ል​ኩ​አ​ቸ​ውም፤ አት​ሠ​ዉ​ላ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን አደረገ፥ እንዲህም ብሎ አዘዛቸው። ሌሎችን አማልክት አትፍሩ፥ አትስገዱላቸው፥ አታምልኩአቸው፥ አትሠዉላቸው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን በመግባት እስራኤላውያንን እንዲህ ሲል አዞአቸው ነበር፤ “ባዕዳን አማልክትን አታምልኩ፤ ለእነርሱም አገልጋዮች በመሆን አትስገዱላቸው፤ መሥዋዕትንም አታቅርቡላቸው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳና በን ጫቀቴዳ ዎደ፥ ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ሀራ ጾሳቶ ጎይኖፕተ፤ ኡንቱንቶ ጉልባቶፕተ፤ ኡንቱንቶ ኦፕተ ዎይ ኡንቱንቶ ያርሾፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Israa'eeliyaa asaana beni c'aak'k'eteedda wode, unttuntta hawaadan yaagiide azazeedda; «Hara s'oossatoo goynnoppite; unttunttoo gulbbatoppite; unttunttoo ootsoppite woy unttunttoo yarshshoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY kase Isra7eele asatara caaqo qaala geliza wode, «Intte hara xoossatas goynnofte, isttas yaynnofte; isttas haggazopitenne isttas yarshofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ካሴ ኢስራኤሌ ኣሳታራ ጫቆ ቃላ ጌሊዛ ዎዴ፥ «ኢንቴ ሃራ ጾሳታስ ጎይኖፍቴ፥ ኢስታስ ያይኖፍቴ፤ ኢስታስ ሃጋዞፒቴኔ ኢስታስ ያርሾፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እስራኤለ አሳራ በን ጫቅዳ ዎደ፥ ኤንታ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ሀራ ፆሳታ ጎይኖፍተ፤ ኤንታዉ ጉልባቶፕተ፤ ኤንታዉ ኦፍተ ዎይኮ ኤንታዉ ያርሾፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Isra7eele asaara beni caaqida wode, enta haysada yaagidi kiittis; “Hara xoossata goyinnofite; entaw gulbatopite; entaw oothopite woyko entaw yarshofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ከእስራኤላውያን ጋር ኪዳን ሲገባ እንዲህ ሲል አዝዟቸው ነበር፤ “ሌሎችን አማልክት አታምልኳቸው፤ አትስገዱላቸው፤ አታገልግሏቸው፤ አትሠዉላቸውም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም ከእነርሱ ጋር ቃል ኪዳን በመግባት እስራኤላውያንን እንዲህ ሲል አዞአቸው ነበር፤ “ባዕዳን አማልክትን አታምልኩ፤ ለእነርሱም አገልጋዮች በመሆን አትስገዱላቸው፤ መሥዋዕትንም አታቅርቡላቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ምስ እስራኤል ኪዳን ኣትዩ ነበረ፤ ከምዙይ ኢሉ ኸዓ ኣዚዙዎም ነበረ፦ “ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኣይተምልኽዎም፤ ኣይትስገዱሎም፤ ኣይተገልግልዎም፤ ኣይትሰውኡሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ምሳታቶም ኪዳን ኣተወ፡ ከምዚ ኢሉ ኸኣ ኣዘዞም፡ ንኻልኦት ኣማልኽቲ ኣይትፍርህዎምን ኣይትስገዱሎምን ኣይተገልግልዎምን ኣይትሰውኡሎምን።