2 Kings 17:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ይፈርህዎ ነበሩ፣ ከምቶም ካብኡ ዝወሰድዎ ኣህዛብ ድማ ንኣማልኽቶም የገልግሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ሲፈሩ ከመ​ካ​ከ​ላ​ቸው እንደ ፈለ​ሱት እንደ አሕ​ዛብ ልማድ አም​ላ​ካ​ቸ​ውን ያመ​ልኩ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርንም ሲፈሩ ከመካከላቸው እንደ ፈለሱት እንደ አሕዛብ ልማድ አምላካቸውን ያመልኩ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚህም ዓይነት እግዚአብሔርን ማምለክ ጀመሩ፤ በሌላ በኩል ግን ቀድሞ ይኖሩባቸው በነበሩት ሕዝቦች ይፈጽሙት በነበረው ልማድ መሠረት ለባዕዳን አማልክታቸው ይሰግዱ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ ያዬድኖ፤ ሽን ባረንቱ ዬዳ ቢታ ቢታ አሳ ሜዝያ ካሊደ፥ ባረንቱ ጾሳቶካ ጎይኔድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Med'ina Godaw yayyeeddino; shin barenttu yeedda biittaa biittaa asaa meeziyaa kaalliide, barenttu s'oossatookka goynneeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti issi baggara GODAAS goynnishe hara baggara qasse kase bantta kawoteththa lose mala bantta eeqa xoossatas goynneettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ኢሲ ባጋራ ጎዳስ ጎይኒሼ ሃራ ባጋራ ቃሴ ካሴ ባንታ ካዎቴ ሎሴ ማላ ባንታ ኤቃ ጾሳታስ ጎይኔቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጎዳ ጎይንዶሶና፤ ግድኮካ፥ ባንታ ይዳ ቢታ ቢታ አሳ ሜዝያ ካልድ፥ ባንታ ፆሳታካ ጎይንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Godaa goyinnidosona; gidikoka, banta yida biitta biitta asaa meeziya kaallidi, banta xoossataka goyinnidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአንድ በኩል እግዚአብሔርን ሲያመልኩ፣ በሌላ በኩል ግን እንደየአገራቸው ልማድ የየራሳቸውን አማልክት ያመልኩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህም ዐይነት እግዚአብሔርን ማምለክ ጀመሩ፤ በሌላ በኩል ግን ቀድሞ ይኖሩባቸው በነበሩት ሕዝቦች ይፈጽሙት በነበረው ልማድ መሠረት ለባዕዳን አማልክታቸው ይሰግዱ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር ይፈርሑ ነበሩ፤ ግና፥ ከምቲ ቐደም ኣብ ዓዶም ዝገብርዎ ዝነበሩ ስርዓት ንኣማልኽቶም የምልኹ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንእግዚኣብሄር ይፍረህዎ ነበሩ፡ ግናኸ፡ ከም ስርዓት እቶም ካብኡ ዝሰደድዎም ህዝብታት፡ ንኣማልኽቶም የገልግሉ ነበሩ።