2 Kings 17:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር ድማ ፈሪሆም፡ ካብ ታሕተዎት ካባታቶም ድማ ኣብ ኣባይቲ በረኻ መስዋእቲ ዚስውኡሎም ካህናት በረኻታት መዘዙሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርንም ይፈሩ ነበር፤ ሕዝቡም ሁሉ በሚኖሩበት ከተማ በሰማርያ በሠሩት በከፍታው ቦታ ጣዖቶቻቸውን አኖሩ። እግዚአብሔርንም ይፈሩ ነበር፤ ከመካከላቸውም ለኮረብታው መስገጃዎች ካህናትን አደረጉ፤ በኮረብታውም መስገጃዎች ይሠዉ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርንም ይፈሩ ነበር፥ ከመካከላቸውም ለኮረብታው መስገጃዎች ካህናት አደረጉ፥ በኮረብታውም መስገጃዎች ይሠዉ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚሁ ሰዎች በተጨማሪ ለእውነተኛው አምላክ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ነበር። ከእያንዳንዳቸውም ቡድን በአረማውያን የማምለኪያ ስፍራዎች የሚያገለግሉና መሥዋዕት የሚያቀርቡላቸውን ካህናት መረጡ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ ያዬድኖ፤ ሽን ባረንቱ ግዶፐ ዱማ ዱማ አሳ ዶሪደ፥ ያርሽያ ቃ ግሹዋን ቄሳቱዋ ኦደ ሱንድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'ina Godaw yayyeeddino; shin barenttu giddoppe dumma dumma asaa dooriide, yarshshiyaa d'ok'k'a gishuwaan k'eesatuwaa ootsiide suntseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAAS goynnida; gido attiin issi issi qommoti kase ba yida deraa lose kaallida; zumbullata bolla diza eeqa xoossata haggaziza qeeseta shuumida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳስ ጎይኒዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢሲ ኢሲ ቆሞቲ ካሴ ባ ዪዳ ዴራ ሎሴ ካሊዳ፤ ዙምቡላታ ቦላ ዲዛ ኤቃ ጾሳታ ሃጋዚዛ ቄሴታ ሹሚዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ጎዳ ጎይንዶሶና፤ ሽን ባንታ ግዶፈ ዱማ ዱማ አሳ ዶርድ፥ ቃ ጎይኖ በሳታን ካህነ ኦድ ሹምዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Godaa goyinnidosona; shin banta giddofe dumma dumma asaa dooridi, dhoqa goyinno bessatan kahine oothidi shuumidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን አመለኩ፤ ይሁን እንጂ እያንዳንዱ ወገን የመጣበትን ሕዝብ ልማድ ተከትሎ፣ በየኰረብታው ባሉት ቤተ ጣዖታት የሚያገለግሉትን ካህናት ሾመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚሁ ሰዎች በተጨማሪ ለእውነተኛው አምላክ ለእግዚአብሔር ይሰግዱ ነበር። ከእያንዳንዳቸውም ቡድን በአረማውያን የማምለኪያ ስፍራዎች የሚያገለግሉና መሥዋዕት የሚያቀርቡላቸውን ካህናት መረጡ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ድማ ይፈርሑ ነበሩ፤ ነቲ ዀረብታ መስገዲ ኻብ ማእኸሎም ከዓ ዝኾነ ሰብ ካህን ይገብሩ ነበሩ፤ ንሳቶም ድማ ኣብ ኰረብታ መስገዲ መስዋእቲ ይስውኡ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ድማ ይፈርህዎ ነበሩ፡ ካብ ማእከሎም ከኣ ዝዀነ ሰብ ካህናት በረኽቲ ገበሩ፡ ንሳቶም ድማ ኣብ ኣባይቲ በረኽቲ ይስወኡሎም ነበሩ። |