2 Kings 17:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ንንጉስ ኣሶር ተዛሪቦም፡ እቶም ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዝሰጎግካዮምን ኣብ ከተማታት ሰማርያ ክነብሩ ዝገደፍካዮምን ኣህዛብ መገዲ ኣምላኽ እታ ሃገር ኣይፈልጡን እዮም። ስለዚ ኣብ መንጎኦም ኣናብስ ለኣኸ፡ እንሆ ድማ፡ መገዲ ኣምላኽ እታ ሃገር ስለ ዘይፈልጡ፡ ይቐትልዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህም ለአሦር ንጉሥ፥ “ያፈለስኻቸው፥ በሰማርያም ከተሞች ያኖርኻቸው ሕዝቦች የሀገሩን አምላክ ሕግ አላወቁም፤ የሀገሩን አምላክ ሕግ አላወቁምና አንበሶችን ሰድዶባቸዋል፤ እነሆም፥ እየገደሉአቸው ነው” ብለው ተናገሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም ለአሦር ንጉሥ። ያፈለስኻቸው፥ በሰማርያም ከተሞች ያኖርኻቸው የአገሩን አምላክ ወግ አላወቁም፤ የአገሩን አምላክ ወግ አላወቁምና አንበሶችን ሰድዶባቸዋል፥ እነሆም፥ ገደሉአቸው ብለው ተናገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአሦርም ንጉሠ ነገሥት “በሰማርያ ከተሞች ሰፍረው እንዲኖሩ ያደረግሃቸው ሕዝቦች የዚያችን አገር አምላክ ሕግ የሚያውቁ ሆነው አልተገኙም፤ ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር ሰባብሮ የሚገድሉ አንበሶችን ላከባቸው” የሚል ወሬ ደረሰው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና አሶረ ካትያ፥ “ኔን ደን አፋደ ሳማርያ ካታማቱዋን ዎዳ አሳይ ሄ ቢታ ጾሳ ዎጋ ኤረና። ኤረናዋ ጋሱዋን እ ኡንቱንታ መንሬ ዎያ ጋሞቱዋ ኡንቱንቱ ቦላ የዴዳ” ያጊደ ኦዴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina Asoore kaatiyaa, «Neeni dentsa afaade Samaariyaa katamatuwaan wotseedda Asay he biittaa s'oossaa wogaa erenna. Erennawaa gaasuwaan I unttuntta mentsereetsi wod'iyaa gaammotuwaa unttunttu bolla yeddeedda» yaagiide odeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asoore kawos, «Neni Samaariya katamatan efa woththida asay he kawoteththaa xoossay ay koyzaakko eribeenna; hessa gishshas Xoossi asaa menththereththi wodhiza gaammota yeddides» giza worey gakkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሶሬ ካዎስ፥ «ኔኒ ሳማሪያ ካታማታን ኤፋ ዎዳ ኣሳይ ሄ ካዎቴ ጾሳይ ኣይ ኮይዛኮ ኤሪቤና፤ ሄሳ ጊሻስ ጾሲ ኣሳ ሜንሬ ዎዛ ጋሞታ ዬዲዴስ» ጊዛ ዎሬይ ጋኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን፥ አሶረ ካዋስ፥ “ኔኒ ኤሀዳ ሳማረ ካታማታን ዎዳ አሳይ፥ ሀ ቢታ ፆሳ ዎጋ ኤሮኮና። ሄኮ፥ ያትን፥ ኤንታ መንረ ዎያ ጋሞታ ኤንታ ቦላ የድስ” ያግድ ኦድዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin, Asoore kawas, “Neeni ehada Samaare katamatan wothida asay, ha biitta xoossaa wogaa erokona. Heko, yaatin, enta mentherethi wodhiya gaammota enta bolla yeddis” yaagidi odidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለአሦርም ንጉሥ፣ “ወደ ሰማርያ ከተሞች ወስደህ ያሰፈርኸው ሕዝብ የዚያ አገር አምላክ የሚፈልገውን አላወቀም፤ ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር ሰብሮ የሚገድል አንበሳ ላከበት” የሚል ወሬ ደረሰው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአሦርም ንጉሠ ነገሥት “በሰማርያ ከተሞች ሰፍረው እንዲኖሩ ያደረግሃቸው ሕዝቦች የዚያችን አገር አምላክ ሕግ የሚያውቁ ሆነው አልተገኙም፤ ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር ሰባብሮ የሚገድሉ አንበሶችን ላከባቸው” የሚል ወሬ ደረሰው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንንጉስ ኣሶር ድማ “እቶም ኣፍሊስካ ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዘቐመጥካዮም ህዝብታት፥ ስርዓት ኣምላኽ እታ ሃገር ኣይፈልጡን እዮም፤ ስለዙይ ኣምላኽ እታ ሃገር፥ ስርዓቱ ምፍላጥ ስለ ዝሰኣኑ ድማ ኣናብስ ሰደደሎም። እቶም ኣናብስ ከዓ፥ እንሆ፥ ይቐትልዎም ኣለዉ” ኢሎም ነገርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ንጉስ ኣሶር፡ እቶም ኣጒዒዝካ ኣብ ከተማታት ሰማርያ ዘቐመጥካዮም ህዝብታት ስርዓት ኣምላኽ እታ ሃገርስ ኣይፈልጡን እዮም፡ ስለዚ ኣናብስ ሰደደሎም፡ ስርዓት ኣምላኽ እታ ሃገር ምፍላጥ ስለ ዝሰኣኑ ኸኣ፡ እነው፡ ይቐትልዎም ኣለው፡ ኢሎም ነገርዎ። |