2 Kings 17:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንብዘሎ ቤት እስራኤል ነጺግዎም፡ ኣጨነቖም፡ ካብ ቅድሚ ቅድሚኡ ክሳዕ ዚድርብዮም ድማ ኣብ ኢድ ኣጥፋእቲ ሃቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በእስራኤል ዘር ሁሉ ተቈጣ፤ አስጨነቃቸውም፤ ከፊቱም እስኪጥላቸው ድረስ በበዝባዦች እጅ አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም የእስራኤልን ዘር ሁሉ ጠላ፥ አስጨነቃቸውም፥ ከፊቱም እስኪጥላቸው ድረስ በበዝባዦች እጅ አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ሁሉ ተዋቸው፤ ከፊቱም እስኪወገዱ ድረስ በዝባዦች ለሆኑት ጠላቶቻቸው አሳልፎ በመስጠት ቀጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ጋሱዋን መና ጎዳይ እስራኤልያ ዘረ ኡባ አግ ባሼዳ። እ ኡንቱንቱ ቱጋዪደ፥ ባረ ስንፐ ድጋና ጋካናዉ፥ ኡንቱንታ ቦንቅክያዋንቱ ኩሽያን የግ ባሼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa gaasuwaan Med'ina Goday Israa'eeliyaa zeretsaa ubbaa aggi basheedda. I unttunttu tuggayiide, bare sintsaappe diggana gakkanaw, unttuntta bonk'k'iyaawanttu kushiyan yeggi basheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY Isra7eele asa ubbaaka aggides; un7eththidessinne ba sinththafe digganaashe gakkanaas di7izayta kushen aaththi immides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባካ ኣጊዴስ፤ ኡንኤዴሲኔ ባ ሲንፌ ዲጋናሼ ጋካናስ ዲኢዛይታ ኩሼን ኣ ኢሚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ጋሶን፥ ጎዳይ እስራኤለ ኮቻታ ኡባ አጋግስ። እ ኤንታ ኡንኤድ፥ ባ ስንፈ ድጋና ጋካናዉ፥ ቦንቅያ አሳ ኩሸን የግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gaason, Goday Isra7eele kochata ubbaa aggaagis. I enta un7ethidi, ba sinthafe diggana gakanaw, bonqiya asaa kushen yeggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ ተዋቸው፤ አስጨነቃቸው፤ ከፊቱ እስኪያስወግዳቸውም ድረስ በማራኪዎቻቸው እጅ አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ሁሉ ተዋቸው፤ ከፊቱም እስኪወገዱ ድረስ በዝባዞች ለሆኑት ጠላቶቻቸው አሳልፎ በመስጠት ቀጣቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንዅሎም ዘርኢ እስራኤል ሓደጎም፤ ኣዋረዶም፤ ካብ ገፁ ኽሳዕ ዝጠፍኡ ኸዓ ኣብ ኢድ ማረኽቲ ኣሕሊፉ ሃቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንብዘሎ ዘርኢ እስራኤል ንዒቑ ኣዋረዶም፡ ካብ ቅድሚኡ ኽሳዕ ዚድርብዮም ከኣ ኣብ ኢድ ማረኽቲ ኣሕሊፉ ሀቦም። |