2 Kings 17:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ይሁዳ እውን በቲ ዝገበርዎ ስርዓታት እስራኤል ተመላለሰ እምበር፡ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኾም ኣይሐለወን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳም ደግሞ እስራኤል ባደረጋት ሥርዐት ሄደ እንጂ የአምላኩን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ አልጠበቀም፤ እግዚአብሔርንም ተዉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳም ደግሞ እስራኤል ባደረጋት ሥርዓት ሄደ እንጂ የአምላኩን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ አልጠበቀም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የይሁዳ ሰዎችም ቢሆኑ፥ አምላካቸው እግዚአብሔር የሰጣቸውን ትእዛዞች አልጠበቁም ነበር፤ እነርሱም የእስራኤል ሕዝብ የተቀበሉትን ልማድ ተከታዮች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ይሁዳ አሳቱካ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ አዛዙዋ ናግበይክኖ፤ ኡንቱንቱ እስራኤልያ አሳይ ዶሜዳ ደኡዋ ዎጋ ካሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yihudaa asatuukka Med'ina Godaa barenttu S'oossaa azazuwaa naagibeykkino; unttunttu Israa'eeliyaa Asay doommeedda de'uwaa wogaa kaalleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda qommoti gidikkoka kase Isra7eeleppe ekkida loseta kaallida attiin GODAA bantta Xoossa azazota naagibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ቆሞቲ ጊዲኮካ ካሴ ኢስራኤሌፔ ኤኪዳ ሎሴታ ካሊዳ ኣቲን ጎዳ ባንታ ጾሳ ኣዛዞታ ናጊቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ይሁዳ አሳይካ፥ ጎዳ ባንታ ፆሳ ኪታ ናግቦኮና፤ ኤንቲ እስራኤለ አሳ ዎጋ ካልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Yihuda asayka, Godaa banta Xoossaa kiita naagibookona; enti Isra7eele asaa wogaa kaallidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁዳም ቢሆን ከእስራኤል የተቀበለውን ልማድ ተከተለ እንጂ የአምላኩን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ አልጠበቀም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የይሁዳ ሰዎችም ቢሆኑ፥ አምላካቸው እግዚአብሔር የሰጣቸውን ትእዛዞች አልጠበቁም ነበር፤ እነርሱም የእስራኤል ሕዝብ የተቀበሉትን ልማድ ተከታዮች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ይሁዳውን በቲ ኽፉእ ልማድ እስራኤል ከዱ እምበር ነቲ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኾም ኣይሓለውዎን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ይሁዳ ኸኣ በቲ እስራኤል ዝገበርዎ ሕጋጋት ከደ እምበር፡ ንትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኾም ኣይሐለውዎን። |