2 Kings 17:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኾም ሓዲጎም፡ ክልተ ጤለ-በጊዕ ምስልታት ሰሪሖም፡ ቈጥቋጥ ሰሪሖም ንዅሉ ሰራዊት ሰማይ ሰገዱ፡ ንበዓል ድማ ኣገልገሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ም​ላ​ካ​ቸ​ው​ንም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ ሁሉ ተዉ፤ ቀል​ጠው የተ​ሠ​ሩ​ት​ንም የሁ​ለ​ቱን እን​ቦ​ሶች ምስ​ሎች አደ​ረጉ፤ የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀ​ድ​ንም ተከሉ፤ ለሰ​ማ​ይም ሠራ​ዊት ሁሉ ሰገዱ፤ በዓ​ል​ንም አመ​ለኩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአምላካቸውንም የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ሁሉ ተዉ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም የሁለቱን እንቦሶች ምስሎች አደረጉ፥ የማምለኪያ ዐፀድንም ተከሉ፥ ለሰማይም ሠራዊት ሁሉ ሰገዱ፥ በኣልንም አመለኩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ትእዛዞች ሁሉ በመጣስ የሚሰግዱላቸውን ከወርቅ የተሠሩ ሁለት ጥጆችን አቆሙ፤ እንዲሁም አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስል ሠሩ፤ ለከዋክብት ሰገዱ፤ በዓል ተብሎ ለሚጠራውም ባዕድ አምላክ አገልጋዮች ሆኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ አዛዙዋ ኡባ አግ አጌድኖ። ማራ ማላትያ፥ ላኡ ጎይንያ ምስለቱዋነ አሼሮ ግያ ጾሳቱ ምስልያ መድኖ። ሳሉዋን ደእያ ጾልንትያ ኡባዉ ጎይኔድኖነ ባኣላ ግያ ኤቃዉ ኦድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Godaa barenttu S'oossaa azazuwaa ubbaa aggi aggeeddino. Maraa malatiyaa, laa"u goynniyaa misiletuwaanne Asheero giyaa s'oossatuu misiliyaa med'd'eeddino. Saluwaan de'iyaa s'oolinttiyaa ubbaw goynneeddinonne Ba'aala giyaa eek'aw ootseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY istta Xoossay istta azazidayssa ubbaa polibeettenna; mara misle nam7atanne asheeri misle ooththida. Salo xoolinttessinne ba7aales goynnida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢስታ ጾሳይ ኢስታ ኣዛዚዳይሳ ኡባ ፖሊቤቴና፤ ማራ ሚስሌ ናምኣታኔ ኣሼሪ ሚስሌ ኦዳ። ሳሎ ጾሊንቴሲኔ ባኣሌስ ጎይኒዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ባንታ ፆሳ ኪታ ኡባ አጋግዶሶና። ማር ዳንያ፥ ናምኡ ጎይኖ ምስለታነ አሼራ ጌተትያ ኤቃ ምስልያ መዶሶና። ሳሎን ደእያ ፆልንቶ ኡባ ጎይንዶሶናነ ባኣለ ኤቃ ሀጋዝዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa banta Xoossaa kiita ubbaa aggaagidosona. Mari daaniya, nam7u goyinno misiletanne Asheera geetetiya eeqe misiliya medhidosona. Salon de7iya xoolinto ubbaa goyinnidosonanne Ba7aale eeqa haggaazidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አምላካቸው እግዚአብሔር ያዘዛቸውን ሁሉ አልፈጸሙም፤ አቅልጠውም ሁለት የጥጃ ምስልና የአሼራን ምስል ዐምድ ሠሩ፤ ለሰማይ ከዋክብት ሰገዱ፤ በኣልን አመለኩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአምላካቸውን የእግዚአብሔርን ትእዛዞች ሁሉ በመጣስ የሚሰግዱላቸውን ከወርቅ የተሠሩ ሁለት ጥጆችን አቆሙ፤ እንዲሁም አሼራ ተብላ የምትጠራውን ሴት አምላክ ምስል ሠሩ፤ ለከዋክብት ሰገዱ፤ ባዓል ተብሎ ለሚጠራውም ባዕድ አምላክ አገልጋዮች ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኾም ሓዲጎም፥ ብዝፈሰሰ ዝተሰርሑ ምስልታት ክልተ ምራኹት ገበሩ፤ ሓወልቲ ኣስታሮትውን ኣቖሙ፤ ንዅሎም ከዋኽብቲ ሰማይ ድማ ሰገዱሎም፤ ንጣዖት በዓልውን ኣምለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዂሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ኣምላኾም ሐዲጎም ከኣ ዝፈሰሰ ምስልታት፡ ክልተ ምራኹት ገበሩ፡ ኣስታርተውን ገበሩ፡ ንዂሎም ሰራዊት ሰማይ ድማ ሰገዱሎም፡ ንበዓልውን ኣገልገልዎ።