2 Kings 17:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሕግታቱን ነቲ ምስ ኣቦታቶም ዝኣተዎ ኪዳንን ነቲ ኣብ ልዕሊኦም ዝመስከረሎም ምስክርነቱን ድማ ነጸግዎ። ንሳቶም ከኣ ንኸንቱነት ሰዓቡ ከንቱ ኰኑ፡ ነቶም ኣብ ከባቢኦም ዝነበሩ ኣህዛብ ከኣ ደድሕሪኦም ከዱ፡ እግዚኣብሄር ከምቲ ዝገበርዎ ከይገብሩ ዝኣዘዞም ኣህዛብ ድማ ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የገባላቸውንም ቃል ኪዳን ሁሉ አልጠበቁም። ከንቱ ነገርንም ተከተሉ፤ ከንቱም ሆኑ፤ እንደ እነርሱም እንዳይሠሩ ያዘዛቸውን በዙሪያቸው ያሉትን አሕዛብ ተከተሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሥርዓቱንም ከአባቶቻቸውም ጋር ያደረገውን ቃል ኪዳን፥ ያጸናላቸውንም ምስክሩን ናቁ፤ ከንቱ ነገርንም ተከተሉ፥ ምናምንቴዎችም ሆኑ፥ እግዚአብሔርም እንደ እነርሱ እንዳይሠሩ ያዘዛቸውን በዙሪያቸው ያሉትን አሕዛብን ተከተሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰጣቸውንም ድንጋጌ አልተቀበሉም፤ ከቀድሞ አባቶቻቸው ጋር የገባውንም ቃል ኪዳን አልጠበቁም፤ የሰጣቸውንም ማስጠንቀቂያዎች ሁሉ ቸል አሉ፤ ለከንቱ ጣዖቶች በመስገድ ራሳቸውም ከንቱዎች ሆኑ፤ የእነርሱን መጥፎ ምሳሌነት እንዳይወርሱ እግዚአብሔር የሰጣቸውን ትእዛዝ በመሻር በዙሪያቸው የሚኖሩ የአሕዛብን ልማድ ሁሉ ተከተሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ አ ዎጋ፥ እ ኡንቱንቱ አዎቱዋና ጫቀቴዳ ጫቁዋነ አ ሴራ ካድኖ። ኡንቱንቱ ሹፉሮ ኤቃቶ ጎይኒደ፥ ባረንቱ ሁጲያዉካ ሹፉሮ ግዴድኖ። መና ጎዳይ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ዩሹዋን ደእያ ደረ አሳቱ ኦያዋዳን ኦፕተ” ግ ዎና እጺደ፥ ኡንቱንቱ ኡንቱንቱ ደኡዋ ዎጋ ካሌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Aa wogaa, I unttunttu aawotuwaana c'aak'k'eteedda c'aak'uwaanne Aa seeraa kad'eeddino. Unttunttu shufuro eek'atoo goynniide, barenttu huup'iyawukka shufuro gideeddino. Med'ina Goday unttuntta, «Hinttenttu yuushshuwaan de'iyaa dere asatuu ootsiyaawaadan ootsoppite» gi wotsina is's'iide, unttunttu unttunttu de'uwaa wogaa kaalleeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza maara, izi istta aawatara gelida caaqo qaalanne izi isttas minththi yootida qaalaa kadhida; hada gidida eeqa xoossata kaallida; banttaska hada gidida; GODAY isttas, «Istti ooththizayssa intte ooththofte» giidi azaziinkka istti bantta yuushon diza kawoteththata kaallida; istti ooththontta mala GODAY diggidayssa polida attiin aggibeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ማራ፥ ኢዚ ኢስታ ኣዋታራ ጌሊዳ ጫቆ ቃላኔ ኢዚ ኢስታስ ሚን ዮቲዳ ቃላ ካዳ፤ ሃዳ ጊዲዳ ኤቃ ጾሳታ ካሊዳ፤ ባንታስካ ሃዳ ጊዲዳ፤ ጎዳይ ኢስታስ፥ «ኢስቲ ኦዛይሳ ኢንቴ ኦፍቴ» ጊዲ ኣዛዚንካ ኢስቲ ባንታ ዩሾን ዲዛ ካዎቴታ ካሊዳ፤ ኢስቲ ኦንታ ማላ ጎዳይ ዲጊዳይሳ ፖሊዳ ኣቲን ኣጊቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እያ ዎጋ፥ እ ኤንታ አዋታራ ጫቅዳ ጫቁዋነ እያ ናግሱዋ ካዶሶና። ኤንቲ ላፋ ኤቃታ ጎይንድ፥ ባንታ ሁጰንካ ላፋ ግድዶሶና። ጎዳይ ኤንታ፥ “ህንተ ዩሹዋን ደእያ አላጋ አሳይ ኦይሳዳ ኦፍተ” ያግዳ ኪታ እፅድ፥ ኤንታ ደኡዋ ዎጋ ካልዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti iya wogaa, I enta aawatara caaqida caaquwanne iya naagisuwa kadhidosona. Enti laafa eeqata goyinnidi, banta huuphenka laafa gididosona. Goday enta, “Hinte yuushuwan de7iya allaga asay ootheysada oothopite” yaagida kiitaa ixidi, enta de7uwa wogaa kaallidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሥርዐቱንና ከአባቶቻቸው ጋር የገባውን ኪዳን፣ ለእነርሱም የሰጣቸውን ማስጠንቀቂያ ናቁ፤ ከንቱ ጣዖታትን ተከትለው ራሳቸውም ከንቱ ሆኑ፤ እግዚአብሔር ፣ “እነርሱ የሚያደርጉትን እንዳታደርጉ” ብሎ ቢያዝዛቸው እንኳ በዙሪያቸው ያሉትን አሕዛብ ተከተሉ፤ እግዚአብሔር እንዳያደርጉ የከለከላቸውንም ፈጸሙ እንጂ አልተዉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሰጣቸውንም ድንጋጌ አልተቀበሉም፤ ከቀድሞ አባቶቻቸው ጋር የገባውንም ቃል ኪዳን አልጠበቁም፤ የሰጣቸውንም ማስጠንቀቂያዎች ሁሉ ቸል አሉ፤ ለከንቱ ጣዖቶች በመስገድ ራሳቸውም ከንቱዎች ሆኑ፤ የእነርሱን መጥፎ ምሳሌነት እንዳይወርሱ እግዚአብሔር የሰጣቸውን ትእዛዝ በመሻር በዙሪያቸው የሚኖሩ የአሕዛብን ልማድ ሁሉ ተከተሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሕግጋቱን ነቲ ምስ ኣቦታቶም ዝኣተዎ ኺዳንን ነቲ ዝሃቦም መጠንቀቕታን ነዓቕዎ። ደድሕሪ ኸንቱ ዝኾኑ ጣዖታት ብምስዓቦም ንባዕላቶም ከንቱ ኾኑ፤ ደድሕሪ እቶም እግዚኣብሄር ከምኣቶም ከይገብሩ ዝኣዘዞም ኣብ ዙርያኦም ዝነበሩ ኣህዛብ ድማ ሰዓቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሕጋጋቱን ነቲ ምስ ኣቦታቶም ዝኣተዎ ኺዳንን ነቲ ዝመሰከረሎም ምስክራትን ነዐቑ፡ ደድሕሪ ኸንቱነት ስዒቦም ከኣ ከንቱ ዀኑ፡ ደድሕሪ እቶም እግዚኣብሄር ከማታቶም ከይገብሩ ዝኣዘዞም ኣብ ዙርያኦም ዝነበሩ ህዝብታት ድማ ሰዐቡ። |