2 Kings 17:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ግና ብዅሎም ነብያትን ብዅሎም ራእይትን ኣቢሉ ኣብ ልዕሊ እስራኤልን ይሁዳን መስከረ፡ ከምዚ ድማ በሎም፦ “ካብ ክፉእ መገድታትኩም ተመለሱ፡ ትእዛዛተይን ስርዓታተይን ሓልዉ፡ ከምቲ ንኣቦታትኩም ዝኣዘዝክዎን ዘለኹን ሕግታት ብባሮተይ ነብያት ኣቢሉ ናባኻትኩም ልኢኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ “ከክፉ መን​ገ​ዳ​ችሁ ተመ​ለሱ፤ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ሁም እን​ዳ​ዘ​ዝ​ሁት፥ በባ​ሪ​ያ​ዎቼ በነ​ቢ​ያት የላ​ክ​ሁ​ላ​ች​ሁን ትእ​ዛ​ዜ​ንና ሥር​ዐ​ቴን፥ ሕጌ​ንም ሁሉ ጠብቁ” ብሎ በነ​ቢዩ ሁሉና በባለ ራእዩ አፍ ሁሉ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልና በይ​ሁዳ መሰ​ከረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም። ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ ለአባቶቻችሁም እንዳዘዝሁት፥ ባባሪያዎቼ በነቢያት የላክሁላችሁን ትእዛዜንና ሥርዓቴን ሕጌንም ሁሉ ጠብቁ ብሎ በነቢዩ ሁሉና በባለ ራእዩ አፍ ሁሉ በእስራኤልና በይሁዳ መሰከረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እግዚአብሔርም እስራኤልንና ይሁዳን የሚያስጠነቅቁ መልእክተኞችንና ነቢያትን በመላክ “ከክፉ መንገዳችሁ ሁሉ ተመለሱ፤ አገልጋዮቼ በሆኑት ነቢያትና ባለ ራእዮች አማካይነት ለቀድሞ አባቶቻችሁና ለእናንተም በሰጠሁት ሕጎችና ትእዛዞች የተጻፈውን ሥርዓቴን ጠብቁ” ብሎ ነግሮአቸው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ እስራኤልያ አሳነ ይሁዳ አሳ ባረ ትምቢትያ ኦድያ ኡባቱዋ ባጋናነ ሳጻን በእያ ኡባቱዋ ባጋና፥ “ህንተና ኤርተ! ህንተንቱ ኢታ ኦግያፐ ስምተ፤ ታን ትምቢትያ ኦድያ ታ ቆማቱዋ ባጋና፥ ህንተንቱ አዎቱ አዛዘታናዳን እሜዳ ህግያን ደእያ ዎጋነ አዋዩዋ ኡባ ናግተ” ያግ ዎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'ina Goday Israa'eeliyaa asaanne Yihudaa asaa bare timbbitiyaa odiyaa ubbatuwaa baggananne sas'aani be'iyaa ubbatuwaa baggana, «Hinttena erite! Hinttenttu iita ogiyaappe simmite; taani timbbitiyaa odiyaa ta k'oomatuwaa baggana, hinttenttu aawotuu azazettanaadan immeedda higgiyan de'iyaa wogaanne awaayuwaa ubbaa naagite» yaagi wotseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka GODAY isttas, «Intte biza iita ogeppe simmite! Kase intte aawati ooththanaas tani azazida wogaa malanne ta oosanchcha nabeta baggara ta inttes yootida wogaa mala ta azazotanne ta maarata naagite» giidi nabeta baggaranne ajjuuta be7iza asata baggara Isra7eelesinne Yuhudas minththi yooti woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ጎዳይ ኢስታስ፥ «ኢንቴ ቢዛ ኢታ ኦጌፔ ሲሚቴ! ካሴ ኢንቴ ኣዋቲ ኦናስ ታኒ ኣዛዚዳ ዎጋ ማላኔ ታ ኦሳንቻ ናቤታ ባጋራ ታ ኢንቴስ ዮቲዳ ዎጋ ማላ ታ ኣዛዞታኔ ታ ማራታ ናጊቴ» ጊዲ ናቤታ ባጋራኔ ኣጁታ ቤኢዛ ኣሳታ ባጋራ ኢስራኤሌሲኔ ዩሁዳስ ሚን ዮቲ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ እስራኤለ አሳነ ይሁዳ አሳ ባ ናበታ ባጋራነ ቆንጨ በእያ ኡባ ባጋራ፥ “ህንተ ኢታ ኦግያፐ ስምተ፤ ታኒ ናበታ፥ ታ አይለታ ባጋራ፥ ህንተ አዋት ኪተታናዳ እምዳ ህግያን ፃፈትዳ ዎጋነ አዋጁዋ ናግተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Isra7eele asaanne Yihuda asaa ba nabeta baggaranne qoncethi be7iya ubbaa baggara, “Hinte iita ogiyape simmite; taani nabeta, ta aylleta baggara, hinte aawati kiitetanaada immida higgiyan xaafetida wogaanne awaajuwa naagite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም ሆኖ እግዚአብሔር ፣ “ከክፉ መንገዳችሁ ተመለሱ፤ አባቶቻችሁ እንዲፈጽሙት ባዘዝኋቸው ሕግ ሁሉ መሠረት እንዲሁም በአገልጋዮቼ በነቢያት አማካይነት ለእናንተ ባስተላለፍሁት ሕግ መሠረት፣ ትእዛዜንና ሥርዐቴን ጠብቁ” ብሎ በነቢያቱና በባለ ራእዮች ሁሉ እስራኤልንና ይሁዳን አስጠንቅቆ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እስራኤልንና ይሁዳን የሚያስጠነቅቁ መልእክተኞችንና ነቢያትን በመላክ “ከክፉ መንገዳችሁ ሁሉ ተመለሱ፤ አገልጋዮቼ በሆኑት ነቢያትና ባለ ራእዮች አማካይነት ለቀድሞ አባቶቻችሁና ለእናንተም በሰጠሁት ሕጎችና ትእዛዞች የተጻፈውን ሥርዓቴን ጠብቁ” ብሎ ነግሮአቸው ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ግና ንእስራኤልን ንይሁዳን ብዅሎም ነቢያትን ብዅሎም ረኣይትን ገይሩ መስከረ “ካብ ክፉእ መንገድኹም ተመለሱ፤ ከምቲ ነቦታትኩም ዝኣዘዝክዎም፥ ብባሮተይ ነቢያት ገይረ ድማ ዝሰደድኩልኩም ኵሉ ትእዛዛተይን ሕግጋተይን ሓልዉ” ኢሉ ኣጠንቂቕዎም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ግና ንእስራኤልን ንይሁዳን ብዂሎም ነብያትን ብዂሎም ረኣይትን ገይሩ፡ ካብ ክፋእ መገድኹም ተመለሱ፡ ከምቲ ነቦትትኩም ዝኣዘዝክዎም፡ ብባሮተይ ነብያት ገይረ ድማ ዝሰደድኩልኩልኩም ኲሉ ሕጊ ትእዛዛተይን ሕጋጋተን ሐልው፡ ኢሉ መስኪሩሎም ነበረ።