2 Kings 16:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ረዚን ንጉስ ኣራምን ፔካ ወዲ ረማልያ ንጉስ እስራኤልን ክዋግኡ ናብ የሩሳሌም ደየቡ፣ ንኣሓዝ ከበብዎ ግና ኣይከኣሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያን ጊዜም የሶርያ ንጉሥ ረአሶንና የእስራኤል ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ሊዋጉ ወደ ኢየሩሳሌም ወጡ፤ አካዝንም ከበቡት፥ ሊያሸንፉት ግን አልቻሉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዚያን ጊዜም የሶርያ ንጉሥ ረአሶንና የእስራኤል ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ሊዋጉ ወደ ኢየሩሳሌም መጡ፤ አካዝንም ከበቡት፥ ሊያሸንፉት ግን አልቻሉም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሶርያ ንጉሥ ረጺንና የእስራኤል ንጉሥ ፋቁሔ በኢየሩሳሌም ላይ አደጋ በመጣል ከበቡአት፤ ነገር ግን አካዝን ድል ሊያደርጉት አልቻሉም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሶርያ ካቲ ራጺንነ ራማልያ ናአይ፥ እስራኤልያ ካቲ ፓቁህ የሩሳላመ ኦላናዉ ዪደ ዶዴድኖ፤ ሽን አካዛ ጾናናዉ ዳንዳይበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Sooriyaa Kaatii Raas'iininne Ramaaliyaa na'ay, Israa'eeliyaa Kaatii Paak'uhi Yerusaalame olanaw yiide dooddeeddino; shin Akaaza s'oonanaw danddayibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aaraame kawo Eraasooneynne Isra7eele kawo Eromeliyo naa Faaquhey Yerusalaame olanaassinne Akaaze giddoththanaas kezida; gido attiin istti iza xoonanaas dandaybeettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣራሜ ካዎ ኤራሶኔይኔ ኢስራኤሌ ካዎ ኤሮሜሊዮ ና ፋቁሄይ ዬሩሳላሜ ኦላናሲኔ ኣካዜ ጊዶናስ ኬዚዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ኢዛ ጾናናስ ዳንዳይቤቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ አራመ ካዎይ ራአሶንነ ራማላ ናአይ፥ እስራኤለ ካዎይ ፓቁሄይ የሩሳላመ ኦላናዉ ይድ ተቅዶሶና፤ ሽን አካዛ ፆናናዉ ዳንዳእቦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Araame kawoy Ra7asooninne Ramala na7ay, Isra7eele kawoy Paaquhey Yerusalaame olanaw yidi teqidosona; shin Akaaza xoonanaw danda7ibookona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሶርያ ንጉሥ ረአሶንና የእስራኤል ንጉሥ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ ኢየሩሳሌምን ለመውጋትና አካዝን ለመክበብ ወጡ፤ ይሁን እንጂ ሊያሸንፉት አልቻሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሶርያ ንጉሥ ረጺንና የእስራኤል ንጉሥ ፋቁሔ በኢየሩሳሌም ላይ አደጋ በመጣል ከበቡአት፤ ነገር ግን አካዝን ድል ሊያደርጉት አልቻሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ረኣሶን ንጉስ ሶርያን፥ ፋቁሔ ወዲ ሮሜልዩ ንጉስ እስራኤልን፥ ንኢየሩሳሌም ክወግእዋ ደየቡ። ንኣካዝ ድማ ኸበብዎ፤ ከሸንፍዎ ግና ኣይከኣሉን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ረጺን ንጉስ ሶርያን ጴቃሕ፡ ወዱ ረማልያ ንጉስ እስራኤልን ንየሩሳሌም ኪዋግእዋ ደየቡ። ንኣሃዝ ድማ ከበብዎ፡ ኪስዕርዎ ግና ኣይከኣሉን። |