2 Kings 16:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ በረኽትን ኣብ ኣኽራንን ኣብ ትሕቲ ነፍሲ ወከፍ ለምለም ኣእዋምን ድማ መስዋእቲ ገበረ፡ ትኪ ድማ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመስገጃዎቹና በኮረብቶቹ ላይ በለመለመውም ዛፍ ሁሉ በታች ይሠዋና ያጥን ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመስገጃዎችና በኮረብቶቹ ላይ በለመለመውም ዛፍ ሁሉ በታች ይሠዋና ያጥን ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አካዝ በየኰረብቶች ላይ በተሠሩት የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችና በእያንዳንዱም ዛፍ ሥር መሥዋዕት በማቅረብ ዕጣን አጠነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አካዝ አሳይ ጎይንያ ቃ ድራዉነ፥ ደረቱዋ ሁጲያንነ ዳሻ ም ኡባ ጋርሳን ያርሹዋ ያርሼዳነ እጻና ጩዋዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akaazi Asay goynniyaa d'ok'k'a dirawunne, deretuwaa huup'iyaaninne daashsha mitsaa ubbaa garssan yarshshuwaa yarshsheeddanne is'aanaa c'uwayeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaththoka zumbullata bollan goynnizasotan, poggonota hu7eninne haggay daayida miththata garsan yarsho yarshidessinne exaane cuwasides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳካ ዙምቡላታ ቦላን ጎይኒዛሶታን፥ ፖጎኖታ ሁኤኒኔ ሃጋይ ዳዪዳ ሚታ ጋርሳን ያርሾ ያርሺዴሲኔ ኤጻኔ ጩዋሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አካዝ ቃ ጎይኖ በሳታን፥ ዙማታ ቦላነ ዳሻ ምታ ኡባ ጋርሳን ያርሾ ያርሽስ፤ እፃነ ጩይስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akaazi dhoqa goyinno bessatan, zumata bollanne daashsha mithata ubbaa garsan yarsho yarshis; ixaane cuyisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ኰረብታ ላይ ባሉ ማምለኪያ ስፍራዎች፣ በኰረብታ ዐናቶችና ቅጠሉ በተንሰራፋው ዛፍ ሥር ሁሉ ሠዋ፤ ዕጣንም አጤሰ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አካዝ በየኰረብቶች ላይ በተሠሩት የአሕዛብ ማምለኪያ ስፍራዎችና በእያንዳንዱም ዛፍ ሥር መሥዋዕት በማቅረብ ዕጣን አጠነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ንጣዖት ዘምልኹሉ በረኽቲ ኰረብታታትን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ልምሉም ኣእዋምን ድማ ይስውእን ይዓጥንን ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ በረኽቲ ኣብ ኲርባታትን ኣብ ትሕቲ ዂሉ ልምሉም ኣእዋምን ድማ ይስውእን ይዐጥንን ነበረ። |