2 Kings 16:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣብታ ቤት ዝሃንጽዎ መሕብኢ ንሰንበትን ናብ ደገ ንጉስን ድማ ንንጉስ ኣሶር ካብ ቤት እግዚኣብሄር ተመልሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔርም ቤት የዙፋኑን መሠረት ሠራ፤ ስለ አሦርም ንጉሥ በውጭ ያለውን የንጉሡን መግቢያ ወደ እግዚአብሔር ቤት አዞረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔርም ቤት የዙፋኑን መሠረት ሠራ፤ ስለ አሦርም ንጉሥ በውጭ ያለውን የንጉሡን መንገድ ወደ እግዚአብሔር ቤት አዞረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አካዝ የአሦርን ንጉሠ ነገሥት ለማስደሰት ሲል ንጉሣዊ ዙፋን የሚዘረጋበትን ሉዓላዊ ስፍራ አስወገደ፤ ከዚያ በፊት የነበረ ማንኛውም ንጉሥ ወደ ቤተ መቅደስ ይገባበት የነበረውንም ልዩ በር ዘጋ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሶረ ካትያ ድራዉ፥ አካዝ ባረ ካዉተ አራታ ካሰ ዎያ ሳፐ ድጌዳ። ቃይ አፐ ካሰ ደኤዳ ካተቱዋ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያ ፐንግያ ጎርዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asoore kaatiyaa diraw, Akaazi bare kawutetsaa araataa kase wotsiyaa saappe diggeedda. K'ay aappe kase de'eedda kaatetuwaa Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaa penggiyaa gorddeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asoore kawo ufayssanaas giidi sambata gallas kawo araatay micettana mala Xoossa Keeththan dhoqqu gi oosettidasozanne kawoti GODAA Keeth gelizasoppe kare baggara diza pengeza denththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሶሬ ካዎ ኡፋይሳናስ ጊዲ ሳምባታ ጋላስ ካዎ ኣራታይ ሚጬታና ማላ ጾሳ ኬን ቁ ጊ ኦሴቲዳሶዛኔ ካዎቲ ጎዳ ኬ ጌሊዛሶፔ ካሬ ባጋራ ዲዛ ፔንጌዛ ዴንዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሶረ ካዋ ግሾ፥ አካዝ ሳምባታ ጋላስ ፆሳ ኬ ግዶን ካዋ አራታይ ምጨትያ ቁ ግዳ በሳነ ካዎይ ፆሳ ኬ ገልያ ካረ ኦግያ ጎርድድ፥ ዩይ አድ ገላና መላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asoore kawa gisho, Akaazi Sambaata gallas Xoossa keetha giddon kawa araatay micetiya dhoqu gida bessaanne kawoy Xoossa keethi geliya kare ogiya gordidi, yuuyi aadhidi gelana mela oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የአሦርንም ንጉሥ ለማስደሰት ሲል፣ በዕለተ ሰንበት ንጉሣዊ ዙፋን እንዲዘረጋበት በቤተ መቅደሱ ውስጥ የተሠራውን ከፍ ያለ ስፍራና ነገሥታቱ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሚገቡበትን በውጭ ያለውን መግቢያ አነሣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አካዝ የአሦርን ንጉሠ ነገሥት ለማስደሰት ሲል ንጉሣዊ ዙፋን የሚዘረጋበትን ሉዓላዊ ስፍራ አስወገደ፤ ከዚያ በፊት የነበረ ማንኛውም ንጉሥ ወደ ቤተ መቅደስ ይገባበት የነበረውንም ልዩ በር ዘጋ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቤት እግዚኣብሄርውን መሰረት ናይቲ ዙፋን ሰርሐ፤ ንንጉስ ኣሶር ኢሉውን ነቲ ብወፃኢ ዘሎ መንገዲ ንጉስ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣዞሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ኣብታ ቤት ሰሪሖምዋ ዝነበሩ እተኸድነት መገዲ ሰንበትን ነቲ ብወጻኢ ዝነበረ መእተው ንጉስን ከኣ ብምኽኒያት ንጉስ ኣሶር ናብ ቤት እግዚኣብሄር መለሶ። |