2 Kings 16:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጉስ ኣሃዝ ድማ ንካህን ኡርያ ኣዘዞ፡ ከምዚ ድማ በሎ፦ “ኣብቲ ዓብዪ መሰውኢ ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ንግሆን ነቲ ናይ ምሸት መስዋእቲ ብልዕን ነቲ ዚሓርር መስዋእቲ ንጉስን መስዋእቲ ብልዕን፡ ምስ ዚሓርር መስዋእቲ ኵሎም ህዝቢ እታ ሃገርን ናቶምን ኣቃጽልዎ። መስዋእቲ መግቢን መስዋእቲ መስተኦምን፤ ኵሉ ደም እቲ ዚሓርር መስዋእትን ኵሉ ደም እቲ ግዳይን ድማ ኣብ ልዕሊኡ ንጸግ፤ እቲ ናይ ኣስራዚ መሰውኢ ድማ ንዓይ ክምርምሮ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም አካዝ፥ “የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን የጥ​ዋት መሥ​ዋ​ዕት፥ የማ​ታ​ው​ንም የእ​ህ​ሉን ቍር​ባን፥ የን​ጉ​ሡ​ንም መሥ​ዋ​ዕ​ትና የእ​ህ​ሉን ቍር​ባን፥ የሕ​ዝ​ቡ​ንም ሁሉ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ትና የእ​ህ​ሉን፥ የመ​ጠ​ጡ​ንም ቍር​ባን በታ​ላቁ መሠ​ዊያ ላይ አቅ​ርብ፤ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕት ደም ሁሉ፥ የሌ​ላ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕ​ታ​ቸ​ውን ደም ሁሉ በእ​ርሱ ላይ ርጭ​በት፤ የናሱ መሠ​ዊያ ግን በየ​ጥ​ዋቱ ለእኔ ይሁን” ብሎ ካህ​ኑን ኦር​ያን አዘ​ዘው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም አካዝ። የሚቃጠለውን የጥዋት መሥዋዕት፥ የማታውንም የእህሉን ቍርባን፥ የንጉሡንም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን፥ ለአገሩም ሕዝብ የሚሆን የሚቃጠለውን መሥዋዕትና የእህሉን የመጠጡንም ቍርባን በታላቁ መሠዊያ ላይ አቅርብ፤ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት ደም ሁሉ የሌላ መሥዋዕቱንም ደም ሁሉ ርጭበት፤ የናሱ መሠዊያ ግን እኔ እጠይቅበት ዘንድ ይሁን ብሎ ካህኑን ኦርያን አዘዘው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህ በኋላ ኡሪያን እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “ይህን የእኔን ታላቅ መሠዊያ ማለዳ ለሚቀርበው የሚቃጠል መሥዋዕት፥ በምሽት ለሚቀርበውም የእህል መባ ስለ ንጉሡና ስለ ሕዝቡ የሚቀርበው የሚቃጠል መሥዋዕትና የእህል መባ የሚቀርብበትና የሕዝቡ የወይን ጠጅ መባ የሚፈስበት እንዲሆን አድርግ፤ የሚሠውትንም የእንስሶች ደም ሁሉ በእርሱ ላይ አፍስስ፤ ከነሐስ የተሠራው መሠዊያ ግን እኔ ራሴ የምፈልገውን ነገር የምጠይቅበት እንዲሆን አድርግ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ አካዝ ቄስያ ኦርዮና ሀዋዳን ያጊደ አዛዜዳ፤ “ሀ ዎጋ ኦራ ያርሽያ ሳኣ ዎንታ ጹግያ ያርሹዋ፥ ኦማርስ ሺሽያ ካ ያርሹዋ፥ ካቲ ሺሽያ ጹግያ ያርሹዋነ ካ ያርሹዋ፥ አሳይ ኡባይ ሺሽያ ጹግያ ያርሹዋ፥ ኡንቱንታ ካ ያርሹዋነ ኡንቱንታ ኡሻ ያርሹዋ ያርሽያ ሳኣ ኦ። የንኮ ናሃስያፐ መቴዳ ያርሽያ ሳኣ ታን ታዉ ኦችያ ሳኣ ከሳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Akaazi k'eesiyaa Ooriyoona hawaadan yaagiide azazeedda; «Ha wogga ooratsa yarshshiyaa sa'aa wontta s'uuggiyaa yarshshuwaa, omarssi shiishshiyaa katsaa yarshshuwaa, kaatii shiishshiyaa s'uuggiyaa yarshshuwaanne katsaa yarshshuwaa, Asay ubbay shiishshiyaa s'uuggiyaa yarshshuwaa, unttuntta katsaa yarshshuwaanne unttuntta ushshaa yarshshuwaa yarshshiyaa sa'aa ootsa. Yenkko nahaasiyaappe med'etteedda yarshshiyaa sa'aa taani taw oochchiyaa sa'aa kessana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye kawo Akaazey qeese Ooriya, «Hayssa gita ooraththa yarshosohoza bolla xuugetti yarshettiza maalado yarshozanne omarsan yarshettiza kaththa yarshoza, qasse xuugetti yarshettiza kawoza yarshozanne kaththa yarshoza, hessaththoka kumeththa dereza gishshas xuugettiza yarsho, kaththa yarshonne ushsha yarsho shiishsha; xuugettiza yarsho suuththatanne hara yarsho suuththata yarsho yarshizayssa bolla wuxxa; gido attiin xarqimalappe oosettida yarshosohozi tani woga oychchanaas go7ettizaso gido» gi azazides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ካዎ ኣካዜይ ቄሴ ኦሪያ፥ «ሃይሳ ጊታ ኦራ ያርሾሶሆዛ ቦላ ጹጌቲ ያርሼቲዛ ማላዶ ያርሾዛኔ ኦማርሳን ያርሼቲዛ ካ ያርሾዛ፥ ቃሴ ጹጌቲ ያርሼቲዛ ካዎዛ ያርሾዛኔ ካ ያርሾዛ፥ ሄሳካ ኩሜ ዴሬዛ ጊሻስ ጹጌቲዛ ያርሾ፥ ካ ያርሾኔ ኡሻ ያርሾ ሺሻ፤ ጹጌቲዛ ያርሾ ሱታኔ ሃራ ያርሾ ሱታ ያርሾ ያርሺዛይሳ ቦላ ዉጻ፤ ጊዶ ኣቲን ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ ያርሾሶሆዚ ታኒ ዎጋ ኦይቻናስ ጎኤቲዛሶ ጊዶ» ጊ ኣዛዚዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ አካዝ ካህንያ ኡራያ ሀይሳዳ ያግድ ኪትስ፤ “ሀ ግታ ያርሾ በሳን ዎንታ ፁሳ ያርሾ፥ ኦማርስ ሺሽያ ካ ያርሾ፥ ካዎይ ሺሽያ ፁሳ ያርሾነ ካ ያርሾ፥ አሳ ኡባይ ሺሽያ ፁሳ ያርሾ፥ ካ ያርሹዋነ ኡሻ ያርሹዋ ያርሾ በሳን ሺሻ። ናሰፐ ኦሰትዳ ሀንኮ ያርሾ በሳ ታኒ ታዉ ኦይችያ በሲ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy Akaazi kahiniya Uraya haysada yaagidi kiittis; “Ha gita yarsho bessan wonta xuussa yarsho, omarsi shiishiya katha yarsho, kawoy shiishiya xuussa yarshonne katha yarsho, asa ubbay shiishiya xuussa yarsho, katha yarshuwanne ushsha yarshuwa yarsho bessan shiisha. Naasepe oosetida hanko yarsho bessa taani taw oychiya bessi oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ንጉሥ አካዝ፣ ካህኑን ኦርያን እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “በዚህ በትልቁ አዲስ መሠዊያ ላይ የጧቱን የሚቃጠል መሥዋዕትና የማታውን የእህል ቍርባን፣ የንጉሡን የሚቃጠል መሥዋዕትና የእህሉን ቍርባን እንዲሁም የመላውን የአገሪቱን ሕዝብ የሚቃጠል መሥዋዕት፣ የእህልና የመጠጥ ቍርባናቸውን አቅርብ፤ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ደምና የሌላውን መሥዋዕት ደም ሁሉ በመሠዊያው ላይ እርጨው፤ የናሱ መሠዊያ ግን እኔ መመሪያ ለመጠየቅ የምጠቀምበት ይሆናል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ኡሪያን እንዲህ ሲል አዘዘው፤ “ይህን የእኔን ታላቅ መሠዊያ ማለዳ ለሚቀርበው የሚቃጠል መሥዋዕት፥ በምሽት ለሚቀርበውም የእህል መባ ስለ ንጉሡና ስለ ሕዝቡ የሚቀርበው የሚቃጠል መሥዋዕትና የእህል መባ የሚቀርብበትና የሕዝቡ የወይን ጠጅ መባ የሚፈስበት እንዲሆን አድርግ፤ የሚሠዉትንም የእንስሶች ደም ሁሉ በእርሱ ላይ አፍስስ፤ ከነሐስ የተሠራው መሠዊያ ግን እኔ ራሴ የምፈልገውን ነገር የምጠይቅበት እንዲሆን አድርግ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ኣካዝ ድማ ብዛዕባኡ ንካህን ኦርያ “እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ጊሓትን ናይ ምሸት መስዋእቲ እኽልን፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ንጉስን፥ መስዋእቲ እኽልን፥ እቲ ዝቃፀል መስዋእቲ ናይ ኵሉ ህዝቢ እታ ሃገርን፥ መስዋእቲ እኽሎምን፥ መስዋእቲ መስተኦምን፥ ኣብቲ ዓብዪ ሓድሽ መሰውኢ ኣቃፅሎ፤ ንዅሉ ደም እቲ ዝቃፀል መስዋእትን፥ ንኵሉ ደም እቲ መስዋእቲ ሕሩድን ከዓ ኣብ ልዕሊኡ ንፀጎ፤ ነቲ ብነሃስ ዝተሰርሐ መሰውኢ ግና ኣነ ኽጥይቐሉ ንኣይ ሕደገለይ” ኢሉ ኣዘዞ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ኣሃዝ ድማ ንኻህን ኡርያ፡ እቲ ዚሐርር መስዋእቲ ብጊሓትን ናይ ምሸት መስዋእቲ ብልዕን፡ ናይ ንጉስ ዚሐርር መስዋእቲ ብልዕን፡ ናይ ንጉስ ዚሐርር መስዋእትን ናይ ብልዒ መስዋእቱን እቲ ዚሐርር መስዋእቲ ናይ ብዘሎ ህዝቢ እታ ሃገርን ናይ ብልዒ መስዋእቶምን ናይ መስተ መስዋእቶምን ኣብቲ ዓብዪ መሰውኢ ኣሕርሮ፡ ንዂሉ ደም እቲ ዚሐርር መስዋእቲን ንዂሉ ደም እቲ መስዋእቲ ሕሩድን ከኣ ኣብ ልዕሊኡ ንጸጎ፡ ናይቲ መሰውኢ ኣስራዚ ግና እንታይ ከም ዝገብሮ ሓሳቡ ኣባይ ይኹን፡ ኢሉ ኣዘዞ።