2 Kings 15:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ኣቦታቱ ዝገበርዎ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ፡ ካብቲ ንእስራኤል ሓጢኣት ዝገበረ የሮብዓም ወዲ ነባት ሓጢኣት ኣይረሓቐን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ቶ​ቹም እን​ዳ​ደ​ረ​ጉት በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ክፉ ነገር አደ​ረገ፤ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ካሳ​ታ​ቸው ከና​ባጥ ልጅ ከኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም ኀጢ​አት አል​ራ​ቀም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባቶቹም እንዳደረጉት በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ነገር አደረገ፤ እስራኤልን ካሳታቸው ከናባጥ ልጅ ከኢዮርብዓም ኃጢአት አልራቀም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ከእርሱ በፊት እንደነበሩት ነገሥታት ሁሉ ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን አሳዘነ፤ እንዲሁም እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ የንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት ተከተለ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ማይዛ አዎቱ ኦዳዋዳን፥ እካ መና ጎዳ ስንን ኢታባ ኦዳ፤ ናባጻ ናአይ እዮርባም እስራኤልያ አሳ ኦስሴዳ ናጋራ ኦያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa mayza aawotuu ootseeddawaadan, ikka Med'ina Godaa sintsan iitabaa ootseedda; Nabaas'a na'ay Iyorbbaami Israa'eeliyaa asaa oosisseedda nagaraa ootsiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kase iza aaway ooththoyssaththo izikka GODAA sinththan iita miish ooththides; Nabaaxe naa Iyorba7aamey Isra7eele asaa oosisida nagaraappe izi simmibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሴ ኢዛ ኣዋይ ኦይሳ ኢዚካ ጎዳ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዴስ፤ ናባጼ ና ኢዮርባኣሜይ ኢስራኤሌ ኣሳ ኦሲሲዳ ናጋራፔ ኢዚ ሲሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ማይዛት ኦዳይሳዳ፥ እካ ጎዳ ስንን ኢታባ ኦስ፤ ናባፃ ናአይ እዮርባም እስራኤለ አሳ ኦስስዳ ናጋራ ኦሶ አግቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya mayzati oothidaysada, ika Godaa sinthan iitabaa oothis; Nabaaxa na7ay Iyorbaami Isra7eele asa oosisida nagaraa ooso aggibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባቱ እንዳደረገው ሁሉ፣ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፤ የናባጥ ልጅ ኢዮርብዓም እስራኤልን ካሳተበት ኀጢአት አልተመለሰም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም ከእርሱ በፊት እንደ ነበሩት ነገሥታት ሁሉ ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን አሳዘነ፤ እንዲሁም እስራኤልን ወደ ኃጢአት የመራ የናባጥ ልጅ የንጉሥ ኢዮርብዓምን መጥፎ አርአያነት ተከተለ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ኣቦታቱ ዝገበርዎ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፉእ ገበረ። ካብ ሓጢኣት እቲ ንእስራኤል ዘስሓቶም ኢዮርብዓም ወዲ ናባጥ ኣይረሓቐን።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ ኣቦታቱ ዝገበርዎ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክፋእ ገበረ፡ ካብቲ ሓጢኣት የሮብዓም ወዲ ናባጥ፡ ንሱ ብእኡ ንእስራኤል ዘሕጥኣሉ፡ ኣየግለሰን።