2 Kings 15:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ በረኽቲ እንተ ዘይኰነ፡ እቲ ህዝቢ ገና ኣብቲ በረኽቲ ይስውእ ነበረ፡ ዕጣን ድማ ይዓጥል ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን በኮ​ረ​ብ​ቶች ላይ የነ​በ​ሩ​ትን መስ​ገ​ጃ​ዎች አላ​ስ​ወ​ገ​ደም፤ ሕዝ​ቡም ገና በኮ​ረ​ብ​ቶች ላይ በነ​በ​ሩት መስ​ገ​ጃ​ዎች ይሠ​ዋና ያጥን ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በኮረብቶች ላይ ያሉት መስገጃዎች አልተወገዱም፤ ሕዝቡም ገና በኮረብቶች ላይ ባሉት መስገጃዎች ይሠዋና ያጥን ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በየኰረብቶች ላይ የነበሩትን የአሕዛብን የማምለኪያ ቦታዎች አልደመሰሰም፤ ስለዚህም ሕዝቡ በየኰረብቶች ላይ መሥዋዕት ማቅረባቸውንና ዕጣን ማጠናቸውን እንደ ቀጠሉ ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ አሳይ ጎይንያ ቃ ሳኣ ይስቤና፤ ሄ ድራዉ ያርሹዋ ያርሽያዋነ እጻና ጩዋይያዋ አግቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne Asay goynniyaa d'ok'k'a sa'aa d'ayisibeenna; he diraw yarshshuwaa yarshshiyaawaanne is'aanaa c'uwayiyaawaa aggibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin zumbullata bolla goynnizasahoti dhaybeettenna; asaykka heen yarsho shiishonne exaane cuwaseth aggibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ዙምቡላታ ቦላ ጎይኒዛሳሆቲ ይቤቴና፤ ኣሳይካ ሄን ያርሾ ሺሾኔ ኤጻኔ ጩዋሴ ኣጊቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ሄ በሳን ያርሾ ያርሸይሳነ እፃነ ጩይሰይሳ አሳይ አግቦና ግሾ፥ ቃ ጎይኖ በሳታ ይስቤና፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, he bessan yarsho yarsheysanne ixaane cuyiseysa asay aggiboonna gisho, dhoqa goyinno bessata dhaysibeenna;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ በየኰረብታው ላይ ያሉት የማምለኪያ ስፍራዎች አልተወገዱም፤ ሕዝቡም በዚያ መሥዋዕት ማቅረቡንና ዕጣን ማጤሱን እንደ ቀጠለ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በየኰረብቶች ላይ የነበሩትን የአሕዛብን የማምለኪያ ቦታዎች አልደመሰሰም፤ ስለዚህም ሕዝቡ በየኰረብቶች ላይ መሥዋዕት ማቅረባቸውንና ዕጣን ማጠናቸውን እንደ ቀጠሉ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ነቲ ኣብ ኰረብታታት ንጣዖት ዘምልኹሉ ስለ ዘየፍረሶ፥ እቲ ህዝቢ ገና ኣብ በረኽቲ ኣብ ዘለዉ መስገዲታት ይስውእን ይዓጥንን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ነቲ በረኽቲ ኣየግለስዎን ነበሩ፡ እቲ ህዝቢ ገና ኣብ በረኽቲ ይስውእን ይዐጥንን ነበረ።