2 Kings 15:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በተን መዓልትታት እቲኣ፡ የሆዋ ንረዚን ንጉስ ኣራምን ንፔካ ወዲ ረማልያን ናብ ይሁዳ ክሰዶም ጀመረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ወራት እግዚአብሔር የሶርያን ንጉሥ ረአሶንንና የሮሜልዩን ልጅ ፋቁሔን በይሁዳ ላይ መላክ ጀመረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ወራት እግዚአብሔር የሶርያን ንጉሥ ረአሶንንና የሮሜልዩን ልጅ ፋቁሔን በይሁዳ ላይ መስደድ ጀመረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እግዚአብሔር በመጀመሪያ የሶርያ ንጉሥ ረጺንና፥ የእስራኤል ንጉሥ ፋቁሔ በይሁዳ ላይ አደጋ እንዲጥሉባት የላካቸው ይኸው ኢዮአታም በይሁዳ በነገሠበት ዘመን ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎድያን መና ጎዳይ ሶርያ ካትያ ራጺናነ ራማልያ ናኣ፥ እስራኤልያ ካትያ ፓቁሀ ይሁዳ ቢታ ኦልሳናዉ ዶሜዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wodiyaan Med'ina Goday Sooriyaa Kaatiyaa Raas'iinanne Ramaaliyaa na'aa, Israa'eeliyaa Kaatiyaa Paak'uha Yihudaa biittaa olissanaw doommeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode GODAY Aaraame kawo Eraasooneynne Eromeliyo naa Faaquhey Yuhuda olana mala ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጎዳይ ኣራሜ ካዎ ኤራሶኔይኔ ኤሮሜሊዮ ና ፋቁሄይ ዩሁዳ ኦላና ማላ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳይ አራመ ካዋ ራአሶናነ ራማላ ናኣ፥ እስራኤለ ካዋ ፓቁሄ ይሁዳ ቢታ ኦላና መላ ደንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Goday Araame kawa Ra7asoonanne Ramala na7aa, Isra7eele kawa Paaquhe Yihuda biitta olana mela denthethis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር የሶርያ ንጉሥ ረአሶንና የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔን ይሁዳን እንዲወጉ አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በመጀመሪያ የሶርያ ንጉሥ ረጺንና፥ የእስራኤል ንጉሥ ፋቁሔ በይሁዳ ላይ አደጋ እንዲጥሉባት የላካቸው ይኸው ኢዮአታም በይሁዳ በነገሠበት ዘመን ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር፥ ንረኣሶን ንጉስ ሶርያን ንፋቁሔ ወዲ ሮሜልዩ ንጉስ እስራኤልን፥ ንይሁዳ ኽዋግእዋ ክሰዶም ጀመረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ጊዜ እቲ እግዚኣብሄር ንረጺን ንጉስ ሶርያን ንጴቃሕ ወዲ ረማልያን ንምጽራር ይሁዳ ኺሰዶም ጀመረ። |