2 Kings 15:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ በረኽቲ ግና ኣይተወገደን፣ እቲ ህዝቢ ገና ኣብቲ በረኽቲ ይስውእ ነበረ፣ ትኪ ድማ ይለዓል ነበረ። ነቲ ዝለዓለ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ድማ ሃነጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን የጣ​ዖ​ታ​ቱን ቤት አላ​ስ​ወ​ገ​ደም፤ ሕዝ​ቡም ገና በኮ​ረ​ብ​ቶች ላይ ይሠ​ዉና ያጥኑ ነበር። እር​ሱም የላ​ይ​ኛ​ውን የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት በር ሠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በኮረብቶች ላይ ያሉት መስገጃዎች አልተወገዱም፤ ሕዝቡም ገና በኮረብቶች ላይ ባሉት መስገጃዎች ይሠዋና ያጥን ነበር። እርሱም የላይኛውን የእግዚአብሔርን ቤት በር ሠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በየኰረብቶች ላይ የነበሩትን የአሕዛብ መሠዊያዎችን አላስወገደም፤ ሕዝቡም መሥዋዕት ማቅረባቸውንና ዕጣን ማጠናቸውን እንደ ቀጠሉ ነበር፤ የቤተ መቅደሱን ሰሜናዊ ቅጽር በር ያሠራ ይኸው ኢዮአታም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ አሳይ ጎይንያ ቃ ሳኣ ይስቤና፤ ሄ ድራዉ ያርሹዋ ያርሽያዋነ እጻና ጩዋይያዋ አግቤና። እዮኣታመ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያ ቆሞ ባጋ ፐንግያ ዛረደ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne Asay goynniyaa d'ok'k'a sa'aa d'ayisibeenna; he diraw yarshshuwaa yarshshiyaawaanne is'aanaa c'uwayiyaawaa aggibeenna. Iyo'aataame Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaa k'ommo bagga penggiyaa zaaretsiide ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin zumbullata bollan goynnizasohoti kichchibeettenna; asay heen yarsho shiishonne exaane cuwaseth aggibeenna. Iyo7aatamey GODAA Keeththas pude bagga pengeza zaari giigsides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ዙምቡላታ ቦላን ጎይኒዛሶሆቲ ኪቺቤቴና፤ ኣሳይ ሄን ያርሾ ሺሾኔ ኤጻኔ ጩዋሴ ኣጊቤና። ኢዮኣታሜይ ጎዳ ኬስ ፑዴ ባጋ ፔንጌዛ ዛሪ ጊግሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ሄ በሳን ያርሾነ እፃነ ጩይሰ አግቦና ግሾ፥ አሳይ ቃ ጎይኖ በሳታ ይስቤና። እዮአታም ፆሳ ኬ ገልያ ቆሞ ባጋ ፐንግያ ዛሪድ ኬፅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, he bessan yarshonne ixaane cuyisethi aggiboonna gisho, asay dhoqa goyinno bessata dhaysibeenna. Iyo7atami Xoossa keetha geliya qommo bagga pengiya zaaridi keexis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ በየኰረብታው ላይ ያሉት የማምለኪያ ስፍራዎች አልተወገዱም፤ ሕዝቡም በዚያ መሥዋዕት ማቅረቡንና ዕጣን ማጤሱን እንደ ቀጠለ ነበር። ኢዮአታም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ የላይኛውን በር መልሶ ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በየኰረብቶች ላይ የነበሩትን የአሕዛብ መሠዊያዎችን አላስወገደም፤ ሕዝቡም መሥዋዕት ማቅረባቸውንና ዕጣን ማጠናቸውን እንደ ቀጠሉ ነበር፤ የቤተ መቅደሱን ሰሜናዊ ቅጽር በር ያሠራ ይኸው ኢዮአታም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ነቲ ኣብ ኰረብታታት ንጣዖታት ዝምለኸሉ ኣየወገዶን ነበረ። እቲ ህዝቢ ኸዓ ገና ኣብ ኰረብታታት ይስውእን ይዓጥንን ነበረ። ንሱ ነቲ ብወገን ሰሜን ዘሎ ኣፍ ደገ ቤተ መቕደስ ዝሰርሐውን ኢዮኣታም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ነቲ በረኽቲ ኣየግለስዎን፡ እቲ ህዝቢ ገና ኣብ በረኽቲ ይስውእን ይዐጥንን ነበረ። ንሱ ነቲ ላዕላይ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ሰርሖ።