2 Kings 15:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ በረኽቲ ግና ኣይተወገደን፣ እቲ ህዝቢ ገና ኣብቲ በረኽቲ ይስውእ ነበረ፣ ትኪ ድማ ይለዓል ነበረ። ነቲ ዝለዓለ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ድማ ሃነጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን የጣዖታቱን ቤት አላስወገደም፤ ሕዝቡም ገና በኮረብቶች ላይ ይሠዉና ያጥኑ ነበር። እርሱም የላይኛውን የእግዚአብሔርን ቤት በር ሠራ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በኮረብቶች ላይ ያሉት መስገጃዎች አልተወገዱም፤ ሕዝቡም ገና በኮረብቶች ላይ ባሉት መስገጃዎች ይሠዋና ያጥን ነበር። እርሱም የላይኛውን የእግዚአብሔርን ቤት በር ሠራ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በየኰረብቶች ላይ የነበሩትን የአሕዛብ መሠዊያዎችን አላስወገደም፤ ሕዝቡም መሥዋዕት ማቅረባቸውንና ዕጣን ማጠናቸውን እንደ ቀጠሉ ነበር፤ የቤተ መቅደሱን ሰሜናዊ ቅጽር በር ያሠራ ይኸው ኢዮአታም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ አሳይ ጎይንያ ቃ ሳኣ ይስቤና፤ ሄ ድራዉ ያርሹዋ ያርሽያዋነ እጻና ጩዋይያዋ አግቤና። እዮኣታመ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገልያ ቆሞ ባጋ ፐንግያ ዛረደ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne Asay goynniyaa d'ok'k'a sa'aa d'ayisibeenna; he diraw yarshshuwaa yarshshiyaawaanne is'aanaa c'uwayiyaawaa aggibeenna. Iyo'aataame Med'ina Godaa Geeshsha Golliyaa geliyaa k'ommo bagga penggiyaa zaaretsiide ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin zumbullata bollan goynnizasohoti kichchibeettenna; asay heen yarsho shiishonne exaane cuwaseth aggibeenna. Iyo7aatamey GODAA Keeththas pude bagga pengeza zaari giigsides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዙምቡላታ ቦላን ጎይኒዛሶሆቲ ኪቺቤቴና፤ ኣሳይ ሄን ያርሾ ሺሾኔ ኤጻኔ ጩዋሴ ኣጊቤና። ኢዮኣታሜይ ጎዳ ኬስ ፑዴ ባጋ ፔንጌዛ ዛሪ ጊግሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ሄ በሳን ያርሾነ እፃነ ጩይሰ አግቦና ግሾ፥ አሳይ ቃ ጎይኖ በሳታ ይስቤና። እዮአታም ፆሳ ኬ ገልያ ቆሞ ባጋ ፐንግያ ዛሪድ ኬፅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, he bessan yarshonne ixaane cuyisethi aggiboonna gisho, asay dhoqa goyinno bessata dhaysibeenna. Iyo7atami Xoossa keetha geliya qommo bagga pengiya zaaridi keexis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይሁን እንጂ በየኰረብታው ላይ ያሉት የማምለኪያ ስፍራዎች አልተወገዱም፤ ሕዝቡም በዚያ መሥዋዕት ማቅረቡንና ዕጣን ማጤሱን እንደ ቀጠለ ነበር። ኢዮአታም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ የላይኛውን በር መልሶ ሠራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በየኰረብቶች ላይ የነበሩትን የአሕዛብ መሠዊያዎችን አላስወገደም፤ ሕዝቡም መሥዋዕት ማቅረባቸውንና ዕጣን ማጠናቸውን እንደ ቀጠሉ ነበር፤ የቤተ መቅደሱን ሰሜናዊ ቅጽር በር ያሠራ ይኸው ኢዮአታም ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ነቲ ኣብ ኰረብታታት ንጣዖታት ዝምለኸሉ ኣየወገዶን ነበረ። እቲ ህዝቢ ኸዓ ገና ኣብ ኰረብታታት ይስውእን ይዓጥንን ነበረ። ንሱ ነቲ ብወገን ሰሜን ዘሎ ኣፍ ደገ ቤተ መቕደስ ዝሰርሐውን ኢዮኣታም ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ነቲ በረኽቲ ኣየግለስዎን፡ እቲ ህዝቢ ገና ኣብ በረኽቲ ይስውእን ይዐጥንን ነበረ። ንሱ ነቲ ላዕላይ ደገ ቤት እግዚኣብሄር ሰርሖ። |