2 Kings 15:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ፡ ከምቲ ኣቦኡ ዑዝያ ዝገበሮ ድማ ገበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔርም ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ አባቱ ዓዛርያስ እንዳደረገው ሁሉ እንዲሁ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔር ፊት ቅን ነገር አደረገ፤ አባቱ ዖዝያን እንዳደረገ ሁሉ እንዲሁ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአባቱንም የዖዝያን መልካም አርአያነት በመከተል እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ሠራ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ አዉ ኦዝያነ ኦዳዋዳን፥ እዮኣታምካ መና ጎዳ ስንን ሱረባ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare aawuu Ooziyaane ootseeddawaadan, Iyo'aataamikka Med'ina Godaa sintsan suurebaa ootseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi kase ba aawa Ooziyay ooththida mala GODAA sinththan lo7o ooso ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ካሴ ባ ኣዋ ኦዚያይ ኦዳ ማላ ጎዳ ሲንን ሎኦ ኦሶ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ አዋይ አዛርያስ ኦዳይሳዳ፥ እዮአታም ጎዳ ስንን ሱረባ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba aaway Azaariyasi oothidaysada, Iyo7atami Godaa sinthan suureba oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቱ ዖዝያን እንዳደረገው ሁሉ እርሱም በእግዚአብሔር ፊት መልካም ነገር አደረገ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የአባቱንም የዖዝያን መልካም አርአያነት በመከተል እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ሠራ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣታም ከምቲ ኣቦኡ ዖዝያ ዝገበሮ፥ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኵሉ ቅኑዕ ዝኾነ ገበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ገበረ፡ ከምቲ ኣቦኡ ኡዝያ ዝገበሮ ዂሉ ገበረ። |