2 Kings 15:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ የሩሳ ጓል ጻዶቅ ትበሃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መንገሥ በጀመረ ጊዜ ሃያ አምስት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢየሩሳሌምም ዐሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱም የሳዶቅ ልጅ ኢየሩሳ ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱ የሳዶቅ ልጅ ኢየሩሳ ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሀያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም የሩሻ ተብላ የምትጠራ የጻዶቅ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮኣታመ ካተትያ ዎደ አዉ ላይይ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ ያሩሾ፤ ያሩሻ ጻዶቃ ናቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyo'aataame kaatetiyaa wode aw laytsay laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen tammanne usuppun laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Yaruusho; Yaruusha S'aadook'a naatto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen uttidi 16 layth haarides. Iza aaya Saadooqe naa Iyeruso geetettawus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 16 ላይ ሃሪዴስ። ኢዛ ኣያ ሳዶቄ ና ኢዬሩሶ ጌቴታዉስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮአታም ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ያሩሾ፤ ያሩሻ ሳዶቃ ናእዉ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7atami kawotiya wode iyaw laythi laatamanne ichasha; I Yerusalaamen tammanne usupun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yarusho; Yarusha Saadoqa na7iw. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሲነግሥም ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ ኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም የሳዶቅ ልጅ ስትሆን፣ ኢየሩሳ ትባል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም የሩሻ ተብላ የምትጠራ የጻዶቅ ልጅ ነበረች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ጐበዝ ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ድማ ኢየሩሳ እትበሃል ጓል ሳዶቅ ነበረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪነግስ ከሎ ኸኣ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ የሩሻ እዩ፡ ንሳ ጓል ጻዶቅ እያ። |