2 Kings 15:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ክነግስ ከሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፣ ኣብ የሩሳሌም ድማ ዓሰርተው ሽዱሽተ ዓመት ነገሰ። ኣዲኡ ድማ የሩሳ ጓል ጻዶቅ ትበሃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መን​ገሥ በጀ​መረ ጊዜ ሃያ አም​ስት ዓመት ሆኖት ነበረ፤ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ዐሥራ ስድ​ስት ዓመት ነገሠ፤ እና​ቱም የሳ​ዶቅ ልጅ ኢየ​ሩሳ ነበ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መንገሥ በጀመረ ጊዜ የሀያ አምስት ዓመት ጕልማሳ ነበረ፥ በኢየሩሳሌምም አሥራ ስድስት ዓመት ነገሠ፤ እናቱ የሳዶቅ ልጅ ኢየሩሳ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ሀያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም የሩሻ ተብላ የምትጠራ የጻዶቅ ልጅ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮኣታመ ካተትያ ዎደ አዉ ላይይ ላታማነ እቼሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካተቴዳ። አ አት ሱንይ ያሩሾ፤ ያሩሻ ጻዶቃ ናቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyo'aataame kaatetiyaa wode aw laytsay laatamanne ichchesha; I Yerusaalamen tammanne usuppun laytsaa kaateteedda. Aa aati suntsay Yaruusho; Yaruusha S'aadook'a naatto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi kawotiza wode izas layththay 25; izi Yerusalaamen uttidi 16 layth haarides. Iza aaya Saadooqe naa Iyeruso geetettawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ካዎቲዛ ዎዴ ኢዛስ ላይይ 25፤ ኢዚ ዬሩሳላሜን ኡቲዲ 16 ላይ ሃሪዴስ። ኢዛ ኣያ ሳዶቄ ና ኢዬሩሶ ጌቴታዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮአታም ካዎትያ ዎደ እያዉ ላይ ላታማነ እቻሻ፤ እ የሩሳላመን ታማነ ኡሱፑን ላይ ካዎትስ። እያ አየ ሱንይ ያሩሾ፤ ያሩሻ ሳዶቃ ናእዉ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7atami kawotiya wode iyaw laythi laatamanne ichasha; I Yerusalaamen tammanne usupun laythi kawotis. Iya aaye sunthay Yarusho; Yarusha Saadoqa na7iw.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሲነግሥም ዕድሜው ሃያ አምስት ዓመት ነበር፤ ኢየሩሳሌም ተቀምጦም ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም የሳዶቅ ልጅ ስትሆን፣ ኢየሩሳ ትባል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በነገሠም ጊዜ ዕድሜው ኻያ አምስት ዓመት ነበር፤ መኖርያውንም በኢየሩሳሌም አድርጎ ዐሥራ ስድስት ዓመት ገዛ፤ እናቱም የሩሻ ተብላ የምትጠራ የጻዶቅ ልጅ ነበረች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክነግስ እንተሎ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ጐበዝ ነበረ። ኣብ ኢየሩሳሌም ኮይኑ ኸዓ ዓሰርተ ሽዱሽተ ዓመት ገዝአ። እኖኡ ድማ ኢየሩሳ እትበሃል ጓል ሳዶቅ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011 ኪነግስ ከሎ ኸኣ ወዲ ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ነበረ፡ ኣብ የሩሳሌም ከኣ ዓሰርተው ሹድሽተ ዓመት ገዝኤ። ስም ኣዲኡ ድማ የሩሻ እዩ፡ ንሳ ጓል ጻዶቅ እያ።