2 Kings 15:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሆሴእ ወዲ ኤላ ድማ ኣብ ልዕሊ ጰቃ ወዲ ረማልያ ውዲት ኣመሓላለፈ፡ ስዒሩ ድማ ቀተሎ፡ ኣብ መበል ዕስራ ዓመት ዮታም ወዲ ዑዝያ ድማ ኣብ ክንድኡ ነገሰ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዖዝያንም ልጅ በኢዮአታም በሃያኛው ዓመት የኤላ ልጅ ሆሴዕ በሮሜልዮ ልጅ በፋቁሔ ላይ ዐመፀበት፤ መትቶም ገደለው፤ በእርሱም ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዖዝያንም ልጅ በኢዮአታም በሀያኛው ዓመት የኤላ ልጅ ሆሴዕ በሮሜልዩ ልጅ በፋቁሔ ላይ ተማማለ፥ መትቶም ገደለው፥ በእርሱም ፋንታ ነገሠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዖዝያ ልጅ ኢዮአታም በይሁዳ በነገሠ በሀያኛው ዓመት የኤላ ልጅ ሆሴዕ በንጉሥ ፋቁሔ ላይ ሤራ ጠነሰሰ፤ እርሱንም ገድሎ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦዝያና ናአይ ዮኣታመ ካተቴዳ ላታማን ላይን፥ ኤልያ ናአይ ሆሼእ ራማልያ ናኣ ፓቁሀ ቦላ ማቀት ዎደ አ ሳኣን ባረዉ ካተቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ooziyaana na'ay Yo'aataame kaateteedda laatamantsa laytsan, Eelah na'ay Hoshee'i Ramaaliyaa na'aa Paak'uha bolla mak'etti wod'iide Aa sa'aan barew kaateteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Eela naa Hose7ey Eromeliyo naa Faaquhe bolla dereza denththides; iza bolla meto gaththidi wodhides; Ooziya naa Iyo7aatamey kawotida nam7u tammanththa layththan Hose7ey Faaquhe sohon kawotides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኤላ ና ሆሴኤይ ኤሮሜሊዮ ና ፋቁሄ ቦላ ዴሬዛ ዴንዴስ፤ ኢዛ ቦላ ሜቶ ጋዲ ዎዴስ፤ ኦዚያ ና ኢዮኣታሜይ ካዎቲዳ ናምኡ ታማን ላይን ሆሴኤይ ፋቁሄ ሶሆን ካዎቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዛርያሳ ናአይ እዮአታም ካዎትዳ ላታማን ላይን፥ ኤላ ናአይ ሆሰይ ራማላ ናኣ ፓቁሄ ቦላ ማቀትድ ዎድ፥ እያ በሳን ባዉ ካዎትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Azaariyasa na7ay Iyo7atami kawotida laatamantho laythan, Ela na7ay Hosey Ramala na7aa Paaquhe bolla maqetidi wodhidi, iya bessan baw kawotis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የኤላ ልጅ ሆሴዕ በሮሜልዩ ልጅ በፋቁሔ ላይ አሤረበት፤ አደጋ ጥሎም ገደለው፤ የዖዝያን ልጅ ኢዮአታም በነገሠ በሃያኛው ዓመትም ሆሴዕ በፋቁሔ እግር ተተክቶ ነገሠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዖዝያ ልጅ ኢዮአታም በይሁዳ በነገሠ በሃያኛው ዓመት የኤላ ልጅ ሆሴዕ በንጉሥ ፋቁሔ ላይ ሤራ ጠነሰሰ፤ እርሱንም ገድሎ በእስራኤል ላይ ነገሠ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣታም ወዲ ኣዛርያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ መበል ዕስራ ዓመቱ፤ ሆሴዕ ወዲ ኤላ ንፋቁሔ ወዲ ሮሜልዩ ሻራ ገበረሉ። ወቒዑ ምስ ቀተሎ ድማ ኽንድኡ ነገሰ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሆሴእ ወዲ ኤላ ድማ ንጴቃሕ ወዲ ረማልያ ተማሓሐለሉ፡ ወቒዑ ኸኣ ቀተሎ፡ ንዮታም ወዲ ኡዝያ ኣብ መበል ዕስራ ዓመቱ ድማ ኣብ ክንዳኡ ነገሰ። |